- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በባዮሎጂ ትምህርት ክፍል በባዮቴክኖሎጂ ትምህርት ፕሮግራም ላለፉት አምስት ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ብርሃኑ ገመዳ የምርምር ሥራውን መጋቢት 22/2015 ዓ/ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት አቅርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ ፎቶውን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የኢትዮጵያ ሥራና ክሂሎት ሚኒስቴር በየዓመቱ የብሩህ ኢትዮጵያ ዓመታዊ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር ያካሂዳል፡፡ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለ2015 ዓ/ም ውድድር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ ሃሳብ ያላችሁ ተማሪዎች እንድትሳተፉ እንዲደረግ ባሳወቀው መሠረት የቢዝነስ ሃሳብ ያላችሁ ተማሪዎች ከዚህ በታች ባለው የመመዝገቢያ ሊንክና የቴሌግራም ግሩፕ በፍጥነት እንድትመዘገቡ እንጠይቃለን፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ- ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት በ2015 የትምህርት ዘመን አዲስ ለገቡ ተማሪዎች በዋናው ግቢ እና ጫሞ ካምፓስ በሥነ-ምግባር ምንነት፣ መሠረታዊ መርሆዎች፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ሥነ-ምግባር መመሪያና በሙስና ወንጀል ዙሪያ መጋቢት 23/2015 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶ ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለ2015 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሥነ-ምግባር መመሪያና በሙስና ወንጀል ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
Arba Minch University marks 4th Doctoral day and welcomes newly graduated PhD staff from different Universities on 1st April, 2023. Click here to see Pictures.
Read more: 4th Doctoral Day Marked; AMU Welcomes New PhD Graduates

