Among various problem-solving researches being carried out at AMU, research farm adjoining Shara village is a thematic project – ‘Influence of Nitrogen, Potassium and Phosphorus on Yield and Quality of Cotton,’ by Andargachew Ditebo, who is investigating to what quantity of fertilizer will be appropriate to boost cotton yield and enhance its quality. The research output might prove to be fruitful for farmers.Click here to see the photos

We are pleased to announce this Call for Abstracts for the 19th International Symposium on sustainable Water Resources Development.

Important Dates for abstract submission

  • Deadline for abstract submission: March 17,2019
  • Notification of abstract acceptance: March 31, 2019
  • Full paper submission: April 17, 2019
  • Notification of paper acceptance: May 01, 2019

Click to see the full information

ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል የተሻለ ምርት የሚያስገኙ ምርጥ የፍራፍሬና የአትክልት ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ ::ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል ለአካባቢው የአፈርና አየር ፀባይ ተስማሚ፣ ምርታማና በሽታን መቋቋም የሚችሉ አምስት የፍርፍሬና የአትክልት ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱንና ዝርያዎቹን ለህብረተሰቡ ለማሰራጨት በዝግጅት ላይ መሆኑን አሳውቋል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

Sugarcane is one of the most important crops, which is likened by an ant to elephant for it sweetens our delicacies and satisfies our gastronomic delight. Ethiopia having only 5.1 kg per capita consumption of sugar needs to enhance its production so that everyone in the country has enough on their platter. Click here to see pictures 

1ኛው አገር አቀፍ የህግ ማስከበር እና 2ኛው የወንጀል ምርመራና ፎረንሲክ ሳይንስ ዓውደ ጥናት በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አዘጋጅነት ከታኅሣሥ 25-26/2011 ዓ/ም በኮሌጁ ተካሂዷል፡፡ የከፍተኛ ትምህርትና ሌሎች የተለያዩ ተቋማት ከሚያካሂዱት የፎረንሲክ ኬሚስትሪና ቶክሲኮሎጂ ምርመራ ጥናት ልምድ ለመቅሰምና  ለሌሎች ለማካፈል፣ የአገራችንን የፎረንሲክ ምርመራ እድገት አንድ ደረጃ ከፍ ለማድረግ፣ የማኅበረሰብ ፖሊስ ቁጥጥር ሥራዎችና የተደራጁ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር እንዲሁም አገሪቱ ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶችን ዓይነትና መንስኤዎች በመለየት የአገሪቱ የህግ አከባበር ሥርዓት በተገቢው መንገድ እንዲመራ ለማድረግ ዓውደ ጥናቱ ተዘጋጅቷል፡፡ በዓውደ ጥናቱ የሁለት ቀናት ቆይታ በፎረንሲክ ሣይንስ 3 እና በህግ ማስከበር 7 በድምሩ 10 ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን ከ360 በላይ ተሳታፊዎች ታድመዋል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ