የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት ለ2011 የትምህርት ዘመን በክረምት መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል::