- Details
AMU’s Institute of Culture and Language Research (ICLR) has launched its 2-day 1st national conference on ‘Quality Translation and Interpreting for National Consensus’ at Main Campus beginning from 2nd to 3rd April, 2021. Delegates of Ministry of Culture and Tourism and Ministry of Science and Higher Education graced the event. Click here to see the pictures
Read more: AMU hosts 1st national meet on translation and interpreting language
- Details
AMU’s Community Service Directorate in association with STEM Power has established a mini STEM Centre at Main Campus wherein trainers will be trained to operate different equipments in laboratories. The main goal is to ensure innovators’ mind get wired to look for out-of-the-box solutions for community’s problems, said, STEM Power’s Executive Director and Country Lead for Ethiopia, Ms Kidist Gebreamlak, Click here to see the pictures
Read more: STEM Power inaugurates STEM Centre at Arba Minch University
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት የ2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የፓርላማ ስብሰባውን ‹‹ሰላማዊና ምቹ የመማር ማስተማሪ ሂደት እንዲኖር ኅብረታችን ትልቁን ሚና ይጫወታል›› በሚል መሪ ቃል መጋቢት 19/2013 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት የመጀመሪያ ዙር የፓርላማ ስብሰባ አካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የጋሞ ዞን አስተዳደር በምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ስምምነት መጋቢት 21/2013 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡
በመግባቢያ ስምምነቱ ዞኑና ዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰቡን ሕይወት በዘላቂነት መቀየር በሚያስችሉ የምርምር፣ የማኅበረሰብ አገልግሎት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የአቅም ግንባታ ዘርፎች ላይ በጋራ እንደሚሠሩ ተቀምጧል፡፡ ስምምነቱ ለ4 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ሁለቱ አካላት የሰው ሀብት፣ ቁሳቁስና ፋይናንስ በጋራ እንደሚጠቀሙ በስምምነቱ ተጠቅሷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የጋሞ ዞን አስተዳደር በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ
- Details
በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴርና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አዘጋጅነት 9ኛው ‹‹የሕክምና ት/ቤቶች ካውንስል በኢትዮጵያ›› ጉባዔ ከመጋቢት 16-17/2013 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ፓራዳይዝ ሎጅ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ