አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ ከየካቲት 26-27/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡

የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ተ/ፕ በኃይሉ መርደኪዮስ በእንኳን ደኅና መጣችሁ ንግግራቸው የጥናትና ምርምር ሥራ የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታትና የመፍትሄ አቅጣጫ ለመጠቆም እንደሚረዳ ገልጸዋል፡፡ የምርምር ሥራዎች መበራከት የሚበረታታ በመሆኑ ለአካባቢው ማኅበረሰብ የሚጠቅሙ ምርምሮችን መሥራት የመጀመሪያ ምርጫ መሆን አለበት ብለዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University has hosted Ministry of Science and Higher Education’s (MoSHE) 2-day training for 45 Ethiopian Government universities’ presidents, vice presidents and scientific directors from 9th to 10th March, 2021, at Main Campus. Deliberation on Ethiopia’s 10-year Strategic Planning on education roadmap, its implementation, evaluation and challenges involved were on the agenda. Click here to see the photos

Arba Minch University’s Research Directorate has hosted 8th Annual Research Review workshop at Main Campus beginning from 5th to 6th March, 2021. Four completed projects were presented in the presence of AMU top officials, thereafter review was conducted at respective institutes and colleges.  Click here to see the pictures

ላለፉት 2 ዓመታት በ5 ክልሎች በሚገኙ 62 ወረዳዎች የሴፍቲኔት ተረጂ አርሶ አደሮችን ማዕከል በማድረግ ሲሠራ የቆየው የቤኔፊት ሪያላይዝ ፕሮግራም ሥራዎችን ዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች የመንግሥት አካላት በራስ አቅም ማስቀጠል እንዳለባቸው ከየካቲት 19-20/2013 ዓ/ም ሀዋሳ ላይ በተደረገው የፕሮግራሙ ክልላዊ የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ ላይ ተገልጿል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

AMU has commemorated the 125th anniversary of iconic Adwa Victory with great zeal and fervor at Main Campus on 2nd March, 2021. Many war veterans with pips and gongs, Gamo elders draped in colorful ethnic attire, Gamo Zone officials, guests from different walks of life and AMU community graced the event. Click here to see the pictures