UIL & TT Executive Director has planned to undertake the transfer of new technologies and/or adopts the already existing ones to industries/community in 2013 E.C fiscal year.

In line with this, if you have any problem solving idea or technology to be conveyed to our society/industry, submit your proposal until 15 October 2020 to:

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ለዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ከዩኒቨርሲቲው መምህራን መካከል አወዳድሮ ለመመደብ ይፈልጋል፡፡

የአመልካቾች ትምህርት ደረጃ ሁለተኛ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ሆኖ ከማመልከቻቸው ጋር ቀጥሎ የተዘረዘሩ ማስረጃዎችን በማያያዝ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝሃ-ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከልና የእንሰትና የመድኃኒት ዕፅዋት ምርምርና ጥበቃ ፓርክ የአካባቢውን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የምርምር ሥራዎችን እየከናወነ ነው፡፡

የብዝሃ-ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ዳይሬክተርና የሆርቲካልቸር ት/ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ሰይፉ ፈቴና የምርምር ማዕከሉ በዋናነት የዘር ምንጭ ሆኖ ለምርምርና ለማስተማሪያነት እያገለገለ የሚገኝ ሲሆን የአካባቢውን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የእንሰት ዝሪያዎችን በመንከባከብና በመጠበቅ እንዲሁም በእንሰት ዝሪያዎች ላይ የሚከሰቱ አንዳንድ ችግሮችን በሳይንሳዊ መንገድ ጥናትና ምርምር በማካሄድ በመለየት ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት እየተሠራ ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ<<Public Health Nutrition>> እና በ<<Clinical Bio-Chemistry>> የ2ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያስችል የውጭ ሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ መስከረም 7/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡

የአካዳሚክ ጉ/ም/ፕሬዝደንት ተወካይ ዶ/ር ንጉሴ ታደገ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ እንደ ሀገር ከተለዩ 8 የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል መሆኑን አስታውሰው መሰል የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች መከፈታቸው ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን ተልዕኮ እንዲወጣ ከማድረግ አንፃር ፋይዳቸው የጎላ ነው ብለዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲው የሚከፈቱ አዳዲስና ነባር የትምህርት ፕሮግራሞችን ጥራት ለማረጋገጥም በትኩረት ይሠራል ብለዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

The whole world is going through the toughest times of the century. The pandemic has brought the entire world upside down. No one claims itself to be indisposed; the pandemic has affected each and every person’s life in one or the other way irrespective of caste, creed, race, geographic boundaries, or economic status. The coronavirus has infected 27 million people and the death toll is reaching near to 1 million, with such an exponential growth rate every day is coming with a greater challenge.