- Details
Catastrophic effects of Corona pandemic that has almost crippled every sphere of life world over also put the fate of AMU’s 2019-20 academic calendar in limbo. Its undergraduate students confined to homes will have to wait for graduation this year while post-graduate students tutored online will be graduated by this September end, informed Academic Affairs Vice President, Dr Yechale Kebede.
Read more: PG students to graduate; UG students have to wait: Dr Yechale
- Details
ወድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ደረጃዎች ተማሪዎች በያላችሁበት ሰላምታችን ይድረሳችሁ!
ራሳችሁንና ሌሎችን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል እያደረጋችሁት ያለው ጥንቃቄ ምን ይመስላል? በአሁኑ ወቅት ለመላው የዓለም ማኅበረሰብ ከባድ ፈተና የሆነውን የኮቪድ-19 ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል እያንዳንዳችን ከህዝባችንና ከመንግሥት ጋር ተባብረን ከሠራን ፈጣሪ ያሻግረናል፡፡ ስለሆነም ሳትዘናጉ ሁልጊዜ ጥንቃቄ አድርጉ፤ ሌሎችንም ደግፉ፡፡
ከወረርሽኙ ራሳችሁን እየጠበቃችሁ በእያንዳንዱ ቀን ራሳችሁን ከትምህርት ዓለም ጋር ማገናኘትን አትዘንጉ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞንና ከአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመሆን በደቡብ ክልል 3ኛውን የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በዛሬው ዕለት የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አጥናው ካውዛ በተገኙበት በይፋ ሥራ እንዲጀምር አድርጓል፡፡click here to see the the pictures
Read more: በደቡብ ክልል 3ኛው የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በአርባ ምንጭ በዛሬው ዕለት ሥራ ጀመረ
- Details
Due to unending severity of Corona pandemic that has been causing profound consequences on health, economy and education wherein face-to-face interaction is perceived to be threatening, to keep the process of teaching-learning unhindered, AMU with Ministry of Science and Higher Education decided to continue online classes and upload soft copies of teaching materials on our e-learning portals. The resources can be accessed by visiting university website (www.amu.edu.et), below mentioned portal and useful links:-click here to see the the pictures
Read more: Online classes, e-learning resources for students
- Details
ዩኒቨርሲቲው በምርምር የተገኘውን እንሰትን በዘመናዊ መንገድ ጥራቱን ጠብቆ ከ10 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለምግብነት ለማዘጋጀት የሚያስችል እርሾ በማምረት ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ለሙከራ እያከፋፈለ መሆኑ ተገለፀ፡፡Click here to see the pictures
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በምርምር ያገኘውን እንሰትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለምግብነት የሚያዘጋጅ እርሾ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ እያሰራጨ ነው