The first ever talk-show on Ethiopia’s hydropower giant - Grand Ethiopian Renaissance Dam hosted by Walta TV at Haile Resort, Arba Minch has mirrored the deep-rooted anguish, seething anger and concern of professionals, academicians of AMU community, who unanimously stand for its completion.

Professionals from Water Resources Engineering, Law, Academics, Research & Community Service countering Egypt’s argument on Nile River espoused ongoing public and diplomatic engagements by Ethiopian government and at different forums will establish Ethiopian standpoint in stronger manner. Click here to see the pictures

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሀይ ሶላር ፕሮጀክት አማካይነት በጨንቻ ወረዳ የሚገኘውን ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ከየካቲት 20/2012 ዓ/ም ጀምሮ የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

በማኅበራዊ ሣይንስና ስነ- ሰብ ኮሌጅ እና በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እንዲሁም በህግ እና በስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ት/ቤቶች የ2012 ዓ/ም 1ኛ ወሰነ ትምህርት በስኬት መጠናቀቁን የኮሌጆቹና የት/ቤቶቹ ዲኖች ገልጸዋል፡፡

የማኅበራዊ ሣይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን እና የካምፓሱ አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉጌታ ደበሌ እንደገለጹት የ1ኛ ወሰነ ትምህርት የመማር ማስተማር ሂደት እጅግ በተሳካና በሰላማዊ መንገድ ተጠናቋል ብለዋል፡፡ በጥናትና ምርምር አተገባበር ላይ ለመምህራን ስልጠናዎችን በመስጠት ወደ ሥራ እንዲገቡ በመደረጉ በተለይም ነባር መምህራን በተቀላጠፈ ሁኔታ ምርምር እያከናወኑ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው የሒሳብ ትምህርትና ምርምርን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስፋፋትና ለማሳደግ ከሚሠራውና ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው ‹‹International Center for Pure and Applied Mathematics›› CIMPA ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናከሮ መቀጠሉ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ2021 ‹‹CIMPA School›› ተብሎ የሚጠራውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ እንዲያዘጋጅም ተመርጧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Arba Minch University’s Research Directorate, in its two-day annual research review hosted from 6th to 7th March, 2020, at Main Campus, has reviewed 8 completed research findings. The next day, 2 institutes, 5 colleges, 2 schools and Sawla Campus simultaneously reviewed 522 projects at respective premises.Click here to see the pictures