- Details
Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences will be rolling out its 6th batch of 140 Doctors of Medicine in a graduation ceremony to be held at New Auditorium, Main Campus, on 21st December, 2019, from 8.30 am onwards. Click here to see pictures
Read more: 6th batch of Doctors of Medicine graduation on 21st December
- Details
ዩኒቨርሲቲው 6ኛውን ዙር የሕክምና ዶክተሮችን ታኅሣሥ 11/2012 ዓ/ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡
በዕለቱ 140 የሕክምና ዶክተሮችን የሚያስመርቅ ሲሆን ከእነዚህም መካከል 37ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥና የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ይናገር ደሴ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች ይገኙበታል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ