In the year 2019, AMU’s University-Industry Linkage and Technology Transfer Directorate could transfer few community-centric technologies like Maize-sheller device and modified milk-agitator; in near future it’s likely to develop contrivances such as screw-driver, brick-making cast and automated water-heater, informed UIL-TTD Director, Dr Tolera Seda.

የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማኅ/አገ/ም/ፕ ጽ/ቤት በደጋ ኦቾሎ አካባቢ ላይ ተከስቶ በቆየው ቁንጭር /ሌሽማኒያሲስ/ ወይም በአካባቢው ቋንቋ ‹‹ቦልቦ›› በሽታ ላይ የተካሄዱ የምርምር ሥራዎችን መሠረት በማድረግ ጥር 1/2012 ዓ/ም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

ዩኒቨርሲቲው በገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ታኅሣሥ 14 እና 22/2012 ዓ/ም በ2 ዙሮች ለ 7 እናቶች የተሳካ የማህፀን ውልቃት ቀዶ ጥገና አድርጓል፡፡
የገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ወንድወሰን ወርቁ እንደገለጹት በገረሴ ወረዳና አካባቢው  አብዛኛው እናቶች ለማህፀን ውልቃት ይጋለጣሉ፡፡

In a daylong workshop AMU’s Community Service Directorate has presented different research findings on neglected tropical disease – Cutaneous Leishmaniasis, wherein both vector control and interventional outcomes ascertained as to how it gets transmitted by sand flies and how victims’ sufferings can be mitigated. All the findings hint at comprehensive research to be done to address this social menace. Click here to see the pictures

‹‹ሁለንተናዊ ልማታችንንና ሠላማችንን ለማረጋገጥ በሙስና ላይ እንዝመት፤ ጊዜው የተግባር ነው!›› በሚል መሪ ቃል የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ቀን ታኅሣሥ 21/2012 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው በፓናል ውይይት ተከብሯል፡፡ በዓሉ ሲከበር በዓለም ለ16ኛ በኢትዮጵያ ለ15ኛ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ለ6ኛ ጊዜ ነው፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ