የሠላም በር ኮንስትራክሽንና ኢንደስትሪያል ኮሌጅ ለትምህርት ግብዓት የሚሆን የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲደረግለት በጠየቀው መሠረት ጥቅምት 28/2012 ዓ/ም ዩኒቨርሲቲው ሦስት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር የሚገመት የኮምፒዩተር፣ የጥቁር ሠሌዳና የወንበር ድጋፍ አድርጓል፡፡Click here to see the pictures

Arba Minch University inked agreement with Ethiopian branch of New York-based World Trade and Investment Network (WTIN) that’s assures multiple corresponding benefits for the university. This 5-year pact was signed by University President, Dr Damtew Darza and WTIN Country Director, Mr Tewodros Afrisson, at former’s office on 28th November, 2019..Click here to see the pictures

AMU officials headed by President, Dr Damtew Darza, today held a formal discussion with Netherlands based Maastricht School of Management’s senior project consultant, Mr Huub Mudde, to formalize nitty-gritty and thrash out modalities pertaining to big-ticket project funded by Dutch Government called, ‘Bright Future in Agriculture South: Quality and Employability of Ethiopian ATVET graduates in horticulture’ to be shortly signed between both partners.Click here to see the pictures

የጫሞ ሐይቅ ዋነኛ ተፋሰስ በሆነው የኤልጎ ተፋሰስ ላይ የአፈር መሸርሸር መጠንን ለማወቅ ሲከናወን የነበረው የምርምር ፕሮጀክት ውጤት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሠረት ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር እየተሸረሸረ ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ ተረጋግጧል፡፡ የደለል መጠኑ ሌሎች የሐይቁ ዋነኛ ተፋሰስ የሆኑትን ኩልፎና ሲሌ ተፋሰሶችን አያካትትም፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

የስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ትምህርት ቤት በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም አዲስ ለተቀጠሩ 40 መምህራን ከኅዳር 1-5/2012 ዓ/ም ድረስ የማስተማር ክሂሎት ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የትምህርት ቤቱ ዲን አቶ አንለይ ብርሃኑ እንደገለፁት የስልጠናው ዓላማ መምህራን ወደ ሥራው ዓለም በሚገቡበት ወቅት የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመቅረፍ እንዲሁም አቅማቸው ጎልብቶ የመማር ማስተማሩን ሂደት በአግባቡ እንዲወጡ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ መምህራኑ ከስልጠናው በተጨማሪ አጋዥ መጽሐፎችን በማንበብና የተሻሉ ልምዶችን በመውሰድ የማስተማር ክሂሎታቸውን አዳብረው የተማሪዎችንና የራሳቸውን ውጤታማነት ለማረጋገጥ በሙሉ አቅም እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ