AMU’s Institute of Technology now being an independent entity has hosted its first ever two-day national symposium – ‘Innovation and Challenges in Engineering & Technology for Sustainable Development’ at New Hall, Main Campus from 12th to 13th April, 2019. Several researchers and academicians from nine Ethiopian public universities partook in this august deliberation.


AMU’s Institute of Technology now being an independent entity has hosted its first ever two-day national symposium – ‘Innovation and Challenges in Engineering & Technology for Sustainable Development’ at New Hall, Main Campus from 12th to 13th April, 2019. Several researchers and academicians from nine Ethiopian public universities partook in this august deliberation.Click here to see the pictures

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጥሪ መሠረት‹‹አካባበቢያችንን እናፅዳ ጤናችንን እንጠብቅ፤ ሠላማችንን እናስፋ!›› በሚል መሪ ቃል ሚያዝያ 06/2011 ዓ/ም በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው የጽዳት ዘመቻ ላይ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በንቃት ተሳታፊ ሆኗል፡፡ በፅዳት ዘመቻው የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች፣ መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ቅጥር ግቢና ከተማውን በማጽዳት ተሳትፈዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

በዩኒቨርሲቲው ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የመጀመሪያው ‹‹የምህንድስና እና የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችና ተግዳሮቶች ለዘላቂ ልማት›› አውደ ጥናት ተካሄደ
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹የምህንድስና እና የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችና ተግዳሮቶች ለዘላቂ ልማት›› በሚል ረዕስ አገራዊ ዓውድ- ጥናት ከሚያዚያ 4-5/2011 ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ አካሄዷል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት የፈጠራና የምርምር ውጤቶችን ለተጠቃሚው ከማድረስ አንፃር አጠቃላይ ከሀገራዊ ፍላጎት ጋር ሲነፃፀር  ውስንነት እንዳለበት ጠቁመው ይህን ለማሻሻል ዩኒቨርሲቲዎችና የምርምር ተቋማት ወጥነት ያለው ተቋማዊ አደረጃጀትና የፖሊሲ አቅጣጫዎችን በመከተል የሚሰሩ ከሆነ  እንደ አገር ተሰፋ ሰጪ እምርታ ማስመዝገብ ይቻላል ብለዋል፡፡ ይህንን መሠረት በማድረግ ዩኒቨርሲቲው በማህበረሰቡ ዘንድ ያሉ አንገብጋቢ ችግሮች ላይ ያተኮሩ የፈጠራና የምርምር ፕሮጅክቶችን በተለየ መልኩ በመደጎም ረገድ ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ መሆኑንም ፕሬዝደንቱ ተናግረዋል፡፡
በዚህ ረገድም ዩኒቨርሲቲው በአካባቢው በቅርበት በሚገኙ የገጠር ጤና ጣቢያዎችንና ትምህርት ቤቶችን ከፀሐይ ብርሃን በሚገኝ ሀይል የኤሌትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማስቻል ሥራዎች መከናወናቸው በዚህ ረገድ ለአብነት የሚጠቀስ ተግባር መሆኑንና በቀጣይም በሌሎችም መስኮች አገልግሎቱ በጥራትና በሽፋን ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲያድግ በማድረግ የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የማስፋት ሥራዎች በትኩረት እንደሚሠሩ ዶ/ር ዳምጠው ገልፀዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

A seasoned researcher, Prof Yemane Berhane, with hundreds of quality research papers to his credit has been shepherding scores of PhD scholars in the field of public health. Presently he is director of Addis Continental Institute for Public Health in Addis Ababa. While chairing AMU’s 6th national symposium on Science for Sustainable Development, he was queried on academic research and broader health issues in Ethiopian context; following is the full text of his exclusive interview.