- Details
Arba Minch University has signed a Sub-Grant Agreement - REALISE, a part of overarching project called Bilateral Ethiopia Netherlands Efforts for Food, Income and Trade (BENEFIT) Partnership in Ethiopia with Wageningen University & Research, Netherlands, which will ensure food security, improve livelihood and build institutional capacity in 16 selected poverty-stricken kebeles of Gamo Gofa and Segen Area Peoples Zone.
Read more: AMU signs REALISE project with Wageningen University & Research
- Details
በክረምት መርሃ ግብር በተለያዩ ኢንደስትሪዎች በሥራ ላይ ልምምድ የቆዩ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መምህራን ጥቅምት 05/2011 ዓ.ም የፋካልቲ ኃላፊዎች በተገኙበት የምልከታ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ
Read more: በሥራ ላይ ልምምድ(externship) የቆዩ መምህራን የምልከታ ሪፖርት አቀረቡ
- Details
ቃልኪዳን አባይነህ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት
የተማሪዎች ኅብረት በ2011 የትምህርት ዘመን ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ፣ ከኮሌጅና ዳይሬክተር ጽ/ቤቶች፣ ከትምህርት ክፍሎችና ከመምህራን እንዲሁም ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በመሆን፣ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና ሰላማዊ የሆነ የመማር ማስተማር አካባቢ ለመፍጠር መዘጋጀቱን ገለፀ፡፡
Read more: ‹‹ሠላማዊ የትምህርት አካባቢ ለመፍጠር ኅብረቱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ይሠራል››
- Details
Read more: UIL-TTD transfers 40 milk-churning machines to community
- Details
የቤተ-መፃህፍትና መረጃ ዳይሬክቶሬት በ2011 ዓ.ም ለተማሪዎችና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ምቹ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ የቤተ-መፃህፍት አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡
በ2011 የትምህርት ዘመን በሁሉም ካምፓሶች የተሻለ የቤተ-መፃህፍት አገልግሎት ለመስጠት በየካምፓሱ የሚገኙ ቤተ-መፃህፍትን ለንባብ ዝግጁ የማድረግ፣ መፃህፍትን በየፈርጁ የመለየትና የማደራጀት፣ አዳዲስ መፃህፍትን አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ እንዲሁም ለቤተ-መፃህፍቱ ሠራተኞች ለተገልጋዮች ቀልጣፋና ዘመናዊ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና የመስጠት ተግባራት መከናወናቸውን የቤተ-መፃህፍትና መረጃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዓለምሰገድ ካሣሁን ተናግረዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የንባብ ባህል ለማጎልበት እየሠራ ነው›› አቶ ዓለምሰገድ ካሳሁን