Arba Minch University has signed a Sub-Grant Agreement - REALISE, a part of overarching project called Bilateral Ethiopia Netherlands Efforts for Food, Income and Trade (BENEFIT) Partnership in Ethiopia with Wageningen University & Research, Netherlands, which will ensure food security, improve livelihood and build institutional capacity in 16 selected poverty-stricken kebeles of Gamo Gofa and Segen Area Peoples Zone.

በክረምት መርሃ ግብር በተለያዩ ኢንደስትሪዎች በሥራ ላይ ልምምድ የቆዩ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መምህራን ጥቅምት 05/2011 ዓ.ም የፋካልቲ ኃላፊዎች በተገኙበት  የምልከታ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

ቃልኪዳን አባይነህ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት

የተማሪዎች ኅብረት በ2011 የትምህርት ዘመን ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ፣ ከኮሌጅና ዳይሬክተር ጽ/ቤቶች፣ ከትምህርት ክፍሎችና ከመምህራን እንዲሁም ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በመሆን፣ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና ሰላማዊ የሆነ የመማር ማስተማር አካባቢ ለመፍጠር መዘጋጀቱን ገለፀ፡፡

AMU’s University-Industry Linkage and Technology Transfer Directorate (UIL-TTD) that has come into being to transfer innovative and community-friendly technologies has begun its mandate by transferring 40 milk-churning machines to 80 farmers from Demba Gofa, Zala, Kamba and Bonke woredas in its two-day training-cum-adaptation meeting held at Sawla and Kamba towns from 23rd to 24th October, 2018.

የቤተ-መፃህፍትና መረጃ ዳይሬክቶሬት በ2011 ዓ.ም ለተማሪዎችና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ምቹ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ የቤተ-መፃህፍት አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡

በ2011 የትምህርት ዘመን በሁሉም ካምፓሶች  የተሻለ የቤተ-መፃህፍት አገልግሎት ለመስጠት በየካምፓሱ የሚገኙ ቤተ-መፃህፍትን ለንባብ ዝግጁ የማድረግ፣ መፃህፍትን በየፈርጁ የመለየትና የማደራጀት፣ አዳዲስ መፃህፍትን  አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ እንዲሁም ለቤተ-መፃህፍቱ ሠራተኞች ለተገልጋዮች ቀልጣፋና ዘመናዊ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና የመስጠት ተግባራት መከናወናቸውን የቤተ-መፃህፍትና መረጃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዓለምሰገድ ካሣሁን ተናግረዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ