የአርባ ምንጭ የኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከጀርመን ልማት ኤጀንሲ/GIZ/ ጋር በመተባበር የነፃ ሕግ ድጋፍ አገልግሎት ለሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ተጠቂዎች ለማድረስ ያለመ የጋራ ትብብር ፕሮጀክት የማስጀመሪያና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መርሃ ግብሮችን ሚያዝያ 7/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

AMU-IUC, under its Transversal Institutional Strengthening Sub-Project 7 (TISP7), trained caregivers from April 8-11, 2024, and officially inaugurated the 1st Daycare Center at AMU’s Kulfo Campus on April 11, 2024 with the presence of university higher officials. Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ ክንውን ሪፖርት ዕቅድ ሚያዝያ 7/2016 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ቀርቦ ተገምግሟል ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አቶ ሸለሞ ጫልታ ከአባታቸው አቶ ጫልታ ፀጋዬ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ወርቅነሽ የሶ በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር መሎ ኮዛ መስከረም 3 /1968 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አባያ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡

አቶ ዝናቡ ብርሃኑ ከአባታቸው አቶ ብርሃኑ አሰፋ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ሙቀነ ሙለቶ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ ቦርዳ ቀበሌ ጥር 22/1988 ዓ/ም ተወለዱ፡፡