የ2013 የትምህርት ዘመን፡-

1. የምዝገባ ቀናት - ከጥቅምት 18-20/2013 ዓ.ም

2. የምዝገባ ቦታ - በካምፓስ ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች

3. ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ጥቅምት 23/2013 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት