የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማት ማበልጸጊያ ማዕከል የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር ላሸነፉ ተማሪዎች ሽልማት እና በዕውቅ የሥራ ፈጠራ አማካሪና ደራሲ ቁልፍ መልእክት የማስተላለፍ መርሃ ግብር ሚያዝያ 17/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ሀገር በቀል ዕውቀት ለሥራ ፈጠራ፣ ለቁጠባና ለዘላቂ ሰላም በሚል ርእስ ሀገር አቀፍ የምርምር ዐውደ ጥናት ሚያዝያ 19/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University hosted the 10th national symposium on Research for Development on 26th April, 2024 in Main Campus. Researchers from across universities of Ethiopia and PhD candidates from South Africa and Germany participated in the event. Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በልዩ ልዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን 36 ባች 44 የድኅረ ምረቃ እና 110 የቅድመ ምረቃ በድምሩ 154 ተማሪዎች ሚያዝያ 19/2016 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎች መካከል አንዱ በሕክምና ዶክትሬት እንዲሁም 106ቱ በሜዲካል ላቦራቶሪ፣ ሜዲካል ራዲዮሎጂ፣ ኢንቫይሮሜንታል ሄልዝ እና ፋርማሲ የትምህርት መስኮች የሠለጠኑ የጤና ተማሪዎች ናቸው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University and Christian Aid officials visited and discussed the progress and remaining activities of the Dingamo Pico Hydropower Project which is under construction in Gamo zone, Kamba Zuria Woreda, 200 km away from Gamo Zone Capital, Arba Minch, and 32.5 km from the main grid, on April 20, 2024. Click here to see more photos.