የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ለውስጥና የውጪ ግንኙነት ባለሙያዎቹ በ‹‹Intercultural Communication›› እና ‹‹Branding›› ዙሪያ ሐምሌ 12/2014 ዓ/ም ሥልጠና አዘጋጅቷል፡፡ ሥልጠናውን በዩኒቨርሲቲው የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የኢኮኖሚክስ ት/ክፍል መምህርት ኺርጄ ዲንኺማንስ/Geertje Dingemanse/ ሰጥተዋል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በነርሲንግ እና የሕክምና ፕሮግራሞች ላይ ሐምሌ 7/2014 ዓ/ም የፕሮግራም ዕውቅና/Accreditation/ የውጪ ግምገማ አካሂዷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ትቤት የ2014 ዓ/ም የወላጆች ቀን በዓልን ሐምሌ 9/2014 ዓ/ም አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሰኔ 28/2014 ዓ/ም የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ