- Details
ቃልኪዳን አባይነህ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት
የተማሪዎች ኅብረት በ2011 የትምህርት ዘመን ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ፣ ከኮሌጅና ዳይሬክተር ጽ/ቤቶች፣ ከትምህርት ክፍሎችና ከመምህራን እንዲሁም ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በመሆን፣ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና ሰላማዊ የሆነ የመማር ማስተማር አካባቢ ለመፍጠር መዘጋጀቱን ገለፀ፡፡
Read more: ‹‹ሠላማዊ የትምህርት አካባቢ ለመፍጠር ኅብረቱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ይሠራል››
- Details
Read more: UIL-TTD transfers 40 milk-churning machines to community
- Details
የቤተ-መፃህፍትና መረጃ ዳይሬክቶሬት በ2011 ዓ.ም ለተማሪዎችና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ምቹ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ የቤተ-መፃህፍት አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡
በ2011 የትምህርት ዘመን በሁሉም ካምፓሶች የተሻለ የቤተ-መፃህፍት አገልግሎት ለመስጠት በየካምፓሱ የሚገኙ ቤተ-መፃህፍትን ለንባብ ዝግጁ የማድረግ፣ መፃህፍትን በየፈርጁ የመለየትና የማደራጀት፣ አዳዲስ መፃህፍትን አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ እንዲሁም ለቤተ-መፃህፍቱ ሠራተኞች ለተገልጋዮች ቀልጣፋና ዘመናዊ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና የመስጠት ተግባራት መከናወናቸውን የቤተ-መፃህፍትና መረጃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዓለምሰገድ ካሣሁን ተናግረዋል፡፡ ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የንባብ ባህል ለማጎልበት እየሠራ ነው›› አቶ ዓለምሰገድ ካሳሁን
- Details
In a surprisingly swift move, the Federal Democratic Republic of Ethiopia Government has appointed Arba Minch University’s Deputy Scientific Director of Arba Minch Water Technology Institute (AWTI), Dr Beshah Mogesse, as Commissioner for Water Development Commission, one of the newly structures commissions of Ministry of Water, Irrigation & Energy on 3rd of November, 2018.
Read more: Federal Government appoints Dr Beshah as WDC Commissioner
- Details
Collaborative Research Training Centre for Neglected Tropical Disease has hosted two-day training for its 40 data collectors at College of Medicine and Health Sciences premises on 5th and 6th November, 2018, for 4th round of Independent Monitoring of Mass Drug Administration to be carried out in four regions - Amhara, Oromia, Benishangul-Gumz and Gambella.Click here to see the pictures
Read more: CRTC-NTD holds two-day training for data collectors