አቶ ዝናቡ ብርሃኑ ከአባታቸው አቶ ብርሃኑ አሰፋ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ሙቀነ ሙለቶ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ ቦርዳ ቀበሌ ጥር 22/1988 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲውና ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል-ፍጥር በዓል በሰላም

አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የአብሮነትና የመተሳሰብ እንዲሆን ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

The University of Leuven in Belgium, a leading research institution in Europe and a key partner in the AMU-IUC program, has contributed high-end ICT equipment, including High-Performance Computing (HPC) nodes, servers, switches, and access points valued at €2,229,766.85 to Arba Minch University. Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከ‹‹Derja.com›› እና ከ‹‹EthioJobs›› ጋር በመተባበር ለ2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተመሪዎች ‹‹Dereja Academy Accelerator Program/DAAP/ ሥልጠና ከጥር 19 - መጋቢት 22/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ከጋሞ ዞን ቴክኒክና ሙያ መምሪያ ጋር በመተባበር ለቴክኒክና ሙያ ተቋማት መምህራን ‹‹Advance Solid Work››፣ ‹‹Basic Solid Work›› እና ‹‹ArchiCAD›› በተሰኙ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከመጋቢት 15-19/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው ከጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የተወጣጡ መምህራን ተሳትፈዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡