የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ኢኖቬቲቭ እንሰት ሪሰርች ፕሮጀክት›› የእንሰት ምርት ሂደትን የሚያግዙ ማሽኖችን በቴክኖሎጂና በፈጠራ በመሥራት የዩኒቨርሲቲው፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አመራራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት ኅዳር 29/2013 ዓ/ም ለማኅበረሰቡ አስተዋውቋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፣ ለሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም ለሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች ከኅዳር 24 - 27/2013 ዓ/ም የምዝገባ ጊዜ እንዲሁም ኅዳር 28/2013 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት ሲሆን በ2012 ዓ/ም ተመራቂ ያልነበሩ ተማሪዎች የመግቢያና የምዝገባ ጊዜም ወደፊት በማስታወቂያ በሚገለፀው መሠረት የሚከናወን መሆኑን ያስታውቃል።

The university seeks competent, committed and interested Ethiopian academic staff to assign for the EXECUTIVE DIRECTOR POSITION for SGS.

Here is the full details for the Vacancy.

icon Vacancy Executive Director Position for SGS

የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በመምህራን የተዘጋጁ የምርምር ንድፈ-ሃሳቦችን የዘርፉ ተመራማሪዎች በተገኙበት ከኅዳር 8 - 9/2013 ዓ/ም ገምግሟል፡፡

በዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ በወዜ ቀበሌ በሚገኘው አርባ ምንጭ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የተከናወነው የአንድ ብሎክ ሕንፃ የማስፋፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቆ ኅዳር 19 /2013 ዓ/ም ተመርቋል፡፡