- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ኢኖቬቲቭ እንሰት ሪሰርች ፕሮጀክት›› የእንሰት ምርት ሂደትን የሚያግዙ ማሽኖችን በቴክኖሎጂና በፈጠራ በመሥራት የዩኒቨርሲቲው፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አመራራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት ኅዳር 29/2013 ዓ/ም ለማኅበረሰቡ አስተዋውቋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፣ ለሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም ለሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች ከኅዳር 24 - 27/2013 ዓ/ም የምዝገባ ጊዜ እንዲሁም ኅዳር 28/2013 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት ሲሆን በ2012 ዓ/ም ተመራቂ ያልነበሩ ተማሪዎች የመግቢያና የምዝገባ ጊዜም ወደፊት በማስታወቂያ በሚገለፀው መሠረት የሚከናወን መሆኑን ያስታውቃል።
- Details
The university seeks competent, committed and interested Ethiopian academic staff to assign for the EXECUTIVE DIRECTOR POSITION for SGS.
Here is the full details for the Vacancy.
- Details
የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በመምህራን የተዘጋጁ የምርምር ንድፈ-ሃሳቦችን የዘርፉ ተመራማሪዎች በተገኙበት ከኅዳር 8 - 9/2013 ዓ/ም ገምግሟል፡፡
- Details
በዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ አገልግሎት ድጋፍ በወዜ ቀበሌ በሚገኘው አርባ ምንጭ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የተከናወነው የአንድ ብሎክ ሕንፃ የማስፋፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቆ ኅዳር 19 /2013 ዓ/ም ተመርቋል፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ የተከናወነው የአርባ ምንጭ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ተመረቀ