የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ከኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ኤጀንሲ ጋር በ2010/11 በጀት ዓመት በጋሞ፣ በወላይታና በኮንሶ ዞኖች ያካሄደውን የማዕድን አለኝታ ጥናት ውጤት ታኅሣሥ 2/2012 ዓ.ም ለባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞ ዞን ገረሴ ወረዳ ከተሌ ቀበሌ ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚውሉ የከበሩ ድንጋዮችና ማዕድናት መገኘታቸውን አስታውቋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Dr Ikram Musa Jemal is a person of few words for she strongly believes in serving those at the receiving end; and medical profession offers you the way to treat thousands battling with different diseases. She gets solace and satisfaction in helping poor in particular who needs treatment but can’t afford the cost.

Dr Ikram hails from Karakore, Addis Ababa, her father Musa Jemal is a merchant and mother, Ajaiba Keyredin, housewife; of 4 siblings (3 brothers & 1 sister), she is the eldest. And having completed 12th grader from Addis Ababa-based Keftegna 23 Preparatory School, she was advised to pursue medicine. Click here to see the pictures

የዩኒቨርሲቲው ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት የዜሮ ፕላን ማዕከል ግንባታን በሚመለከት በተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ታኅሣሥ 2/2012 ዓ.ም ውይይትና የመስክ ምልከታ አካሂዷል፡፡

በመስክ ምልከታው በዋናው ግቢ የሚገኝ የዜሮ ፕላን ማዕከል ምረቃ ተከናውኗል፡፡ ማዕከሉ በዋናነት የባህርይ ለውጥ ትግበራ፣ ድጋፍና እንክብካቤ፣ ጥናትና ምርምር እንዲሁም መዋቅራዊ አደረጃጀት ትግበራ ላይ ይሠራል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Dr Fikru Demeke topped the table in this 6th batch of 140 doctors by scoring 3.78 CGPA; and despite being toast of the season, he prefers to be down-to-earth and wants to be the best physician to alleviate suffering of people. Recent recognition from Ethiopian Medical Association as the best medical student of the year in Addis Ababa is validation of his achievement. Click here to see the pictures

ዩኒቨርሲቲው ለ6ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 140 የሕክምና ዶክተሮች ታኅሣሥ 11/2012 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 37ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር በአገሪቱ ለኅብረተሰቡ ጤና መሻሻል መንግሥት እያደረገ ለሚገኘው ርብርብ ስኬታማነት የተመራቂዎቹ አስተዋፅኦ ጉልህ በመሆኑ በተመረቁበት ዘርፍ በሙሉ አቅማቸው በማገልገል ለአገራችን ህዳሴ ትልቅ ሚና መጫወት እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ