- Details
በዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በBiology ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዲግሪ ዕጩ ተመራቂ ሙላቱ ኦሴ በʻbiodiversity Conservation and Management የትምህርት ፕሮግራም ሲከታተል የቆየውን ትምህርት በማጠናቀቅ ለምርቃት ዝግጁ የሚያደርገውን በʻHabitat Fragmentation Effects on Vascular Epiphytes, Bryophytes and Predator-Pest Dynamics in Kafa Biosphere Reserve and Nearby Coffee Agro-ecosystem, South West Ethiopia በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን የመመረቂያ ጽሑፍ ከውጪና ከሀገር ውስጥ እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው የተጋበዙ ምሁራን በተገኙበት ሰኔ 4/2013 ዓ/ም በዓባያ ካምፓስ ያቀርባል፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በ3ኛ ዲግሪ ለማስመረቅ ቅድመ ሁኔታዎችን እያጠናቀቀ ነው
- Details
Title: Habitat Fragmentation Effects on Vascular Epiphytes, Bryophytes and Predator-Pest Dynamics in Kafa Biosphere Reserve and Nearby Coffee Agroecosystem, Southwest Ethiopia
Friday: 11 June 2021 @ 9:00AM
Venue: Abaya campus, Conference Hall
- Details
The 2nd International Conference on Omotic Language Studies
The 2nd International Conference on Omotic Language Studies will be held in Arba Minch University, Ethiopia, on September 20-22, 2021. The conference is aimed at bringing together scholars, linguists, researchers, language activists and others working on Omotic linguistics from around the world. The majority of the Omotic languages have been largely oral and have not been described and developed for modern use such as for education, media, literature, and the like. We believe that such kind of international conferences will serve as a forum for exchanging views on recent research endeavors and contributes to the quality of the scientific study and development of these languages.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት ‹‹የምሁራንና የዜጎች ንቁ ተሳትፎ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ እውን መሆን!›› በሚል መሪ ቃል ግንቦት 24/2013 ዓ.ም ሀገራዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረ ሀገራዊ የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለአርባ ምንጭ ከተማ ማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በተለያዩ የሕግ ጉዳዮች ዙሪያ ከግንቦት 18-19/2013 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ከተማ ማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ