- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከምዕራብ ዓባያና ከአርባ ምንጭ ከተማ ለተወጣጡ የ1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን ግንቦት 14/2013 ዓ/ም የተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ንባብ ክሂሎት ማሻሻያ ዙሪያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው የእንግሊዝኛ ቋንቋ ፊደላት፣ ድምጽና ስያሜያቸው እንዲሁም ተነባቢና አናባቢ ድምጾች በቃላት ውስጥ ሲገቡ የሚያመጡትን ለውጥ ለተማሪዎቹ የሚያስተምሩበት ስነ-ዘዴ በስፋት ተዳሷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የእንግሊዝኛ ቋንቋ የንባብ ክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት ከኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 5ኛው ‹‹ሀገረሰባዊ ዕውቀት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት›› ሀገራዊ ዓውደ ጥናት ግንቦት 26/2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 5ኛው ‹‹ሀገረሰባዊ ዕውቀት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት›› ሀገራዊ ዓውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ባዘጋጁት መድረክ በጫሞ ካምፓስ አካባቢ ካሉ ነጋዴዎች ጋር በወጣት ተማሪዎች ስብዕና ግንባታና የነጋዴው ማኅበረሰብ ባለው ሚና ዙሪያ ግንቦት25/2013 ዓ/ም ውይይት ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Arba Minch University in association with Ministry of Culture & Tourism has hosted 5th national meet on ‘Indigenous Knowledge for National Development’ on 3rd June, 2021, at Main Campus. State Minister for Culture and Tourism, Mrs Bizunesh Meseret, many regional, zonal officials and stakeholders graced the event. Click here to see the pictures
Read more: AMU hosts 5th national conference on ‘Indigenous Knowledge’
- Details
AMU has hosted a daylong workshop on intellectuals and citizen’s engagement for GERD realization at Main Campus to motivate country’s elite class to bolster national sentiments that will further strengthen Ethiopia’s global diplomatic drive to strongly expose Egypt and Sudan’s ambiguous and misguiding campaign, make people aware about government’s commitment to this hydropower giant and seek active involvement. Click here to see the pictures
Read more: Egypt’s strategic resource huge; Ethiopia’s minimal: Dr Sileshi Bekele