የተቋማዊ ጥራት ማበልፀጊያ ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲው ለተወጣጡ 165 መ/ራን የጥራት ማረጋገጥና የፕሮግራም ኦዲት ስልጠና ከየካቲት 21-22/2011 ዓ/ም ለተከታታይ ሁለት ቀናት ሰጥቷል፡፡
የተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ተስፋዬ ሀ/ማርያም እንደተናገሩት የስልጠናው መሰረታዊ ዓላማ በፕግራም ግምገማ ላይ ለመ/ራን በቂ ዕውቀትና ክህሎት በማስጨበጥ ፕሮግራም ኦዲት ማድረግ እንዲችሉ ማብቃት ነው፡፡ በተጨማሪም በቀጣይ ስልጠናውን ተጠቅመው የተለያዩና የተመረጡ ፕሮግራሞች ያሉበትን ደረጃ እና የጥራታቸውን ሁኔታ መፈተሽና ማሻሻያዎችን ማድረግ ነው፡፡ምስሎቹን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ቦርድ የዩኒቨርሲቲውን የ2011 ዓ/ም በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማን ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ የካቲት 9/2011 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡
የቦርዱ ሰብሳቢ ዶ/ር ይናገር ደሴ  እንደገለፁት ግምገማው በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ በሁሉም ዘርፎች የታቀዱ ተግባራት አፈፃፀም በመፈተሽ ዝቅተኛ አፈፃፀም በታየባቸው መስኮች በቀጣይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ በማድረግ በመማር ማስተማርም ሆነ በሌሎች የዩኒቨርሲቲው አበይት ተልዕኮዎች ውጤት ለማስመዝገብ ይረዳል ብለዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Arba Minch University’s Collaborative Research Training Centre for Neglected Tropical Disease’s (CTRC-NTD) researcher, Mr Mekuria Asnakew, successfully won research grant from African Research Network for Neglected Tropical Diseases (ARN-NTD) of Ghana to conduct yearlong study in assessing equitable access to preventive chemotherapy in South Omo Zone.

REALISE Project is out to catch with the pace to achieve its intended objective as AMU, satellite unit along with Hawassa University has kicked off two-day regional workshop at Haile Resort at Arba Minch with global partner, national level office holders, stakeholders and others gracing the event from 12th to 13th February, 2019.
click here to see the pictures