የተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት በካይዘን አመራር ሥርዓት አደረጃጀት ዙሪያ የተዘጋጀ ሰነድ አቅርቦ ከአመራር አካላት ጋር ጥር 5/2008 ዓ/ም ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዷል፡፡

Arba Minch University will host the graduation ceremony for 55 graduates of Medical Science of College of Medicine and Health Sciences and 75 graduates of Architecture and Urban Planning, Institute of Technology on March 5, 2016, at New Auditorium, Main Campus.

ተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት በትምህርትና ቴክኖሎጂ ልማት ሰራዊት ግንባታ ዙሪያ ለአመራሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የካቲት 25/2008 ዓ/ም ከትምህርት ሚኒስቴር በመጡ ባለሙያዎች ሰጥቷል፡፡ Pictures.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አሜሪከን ሀገር ከሚገኘው ኮርኔል ዩኒቨርሲቲ/Cornel University/፣ ከዓለም የምግብ ድርጅት/FAO/ እና ITOCA (Information Training and Outreach Centre for Africa) ጋር በመተባበር ከየካቲት 21-22/2008 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የTEEAL-AGORA እና Information Skill Training የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ Click here to see the Pictures.