English Language Improvement Centre in association with Institutional Quality Enhancement Directorate has held a two-day class-room English training for 47 university teachers of different departments.

Arba Minch University’s ‘Water Supply Construction Project’ commissioned on 16th March 2014, to end water scarcity at Abaya, Chamo and Nechsar campuses finally handed over the project with its infrastructure to Water Supply Service Enterprise on 19th December 2015.

ዩኒቨርሲቲው 16 ሚሊየን ብር በሚሆን ወጪ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ማሻሻያ ፕሮጀክት ለከተማው ውኃ አገልግሎት ድርጅት ያስረከበ ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ የአገልግሎት አቅርቦትና አጠቃቀም የጋራ መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ባካሄዱት የ2008 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በሩብ ዓመቱ የታዩ ጠንካራ አፈፃፀሞች፣ ክፍተቶች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች በሠፊው ተዳሰዋል፡፡ Click here to see the Pictures.

OFAB (Open Forum for Agricultural Biotechnology) አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን የSouth Node ማዕከል አድርጎ በመምረጥ የምስረታ አውደ ጥናቱን ጥር 07/2008 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ Click here to see the Pictures.