• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
1Renaissance_week_Celebration.jpeg
previous arrow
next arrow

የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ከእንግሊዙ ኦክስፎርድ ብሩክስ (Oxford Brookes) ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ እየሠራ ነው

Details
Tue, 11 February 2020 6:52 am

የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ከእንግሊዙ ኦክስፎርድ ብሩክስ /Oxford Brookes/ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በመምህራን ልማት ላይ በጋራ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ በዚህም መሠረት ከኦክስፎረድ ብሩክስ ዩኒቨርሲቲ የመጡ ተማሪዎችና ፕሮፌሰሮች ከዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ተማሪዎች ጋር የጋራ የመስክ ትምህርት እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: የዩኒቨርሲቲው ሕግ ት/ቤት ከእንግሊዙ ኦክስፎርድ ብሩክስ (Oxford Brookes) ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ እየሠራ ነው

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Mon, 10 February 2020 1:08 pm

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁለተኛ መንፈቀ-ዓመት በመደበኛና በማታ እንዲሁም በሣምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡

icon ለበለጠ መረጃ ይህንን ይጫኑ

የተማሪዎች ኅብረት የፓርላማ አባላትና አመራሮች ምርጫ ተጠናቀቀ

Details
Thu, 30 January 2020 11:59 am

ከታኅሣሥ 14/2012 ዓ/ም ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የተማሪዎች ኅብረት የፓርላማ አባላትና አመራሮች ምርጫ ጥር 03/2012 ዓ/ም የኅብረቱ የሥራ አስፈጻሚ እንዲሁም የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚቴ አባላትን በመምረጥ ተጠናቋል፡፡

በዚህ መሠረት ተማሪ አንዳርጋቸው ደስታ የኅብረቱ ፕሬዝደንት፣ ተማሪ የትምወርቅ ክብሩ ም/ፕሬዝደንት እንዲሁም ተማሪ ቃልኪዳን አባይነህ ዋና ፀሐፊ በመሆን ተመርጠዋል፡፡ በተጨማሪም ተማሪ ገነት ካሳዬ፣ ተማሪ ሀለፎም ደረጀ እና ተማሪ ሚልኪያስ ሙርቴ የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚቴ አባላት ሆነው ተመርጠዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: የተማሪዎች ኅብረት የፓርላማ አባላትና አመራሮች ምርጫ ተጠናቀቀ

ዩኒቨርሲቲው የሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ የአስተዳደራዊ መዋቅር አደረጃጀት ማሻሻያ አደረገ

Details
Thu, 30 January 2020 11:48 am

የዩኒቨርሲቲው የሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ የማስተማሪያና ሪፌራል ሆስፒታሉን ጨምሮ ቀደም ሲል ከነበረው አደረጃጀት ከፍ ባለ ደረጃ እንዲደራጅ ተጠንቶ ተወስኗል፡፡ በዚህ መሠረት ኮሌጁ በ‹ቺፍ ኤክስክዩቲቭ ዳይሬክተር› እንዲመራ የዩኒቨርቲው የሥራ አመራር ቦርድ ታኅሣሥ 10/2012 ዓ/ም ባካሄደው ስብሰባ ወስኗል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው የሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ የአስተዳደራዊ መዋቅር አደረጃጀት ማሻሻያ አደረገ

ዩኒቨርሲቲው የእንሰት ምርት አዘገጃጀት፣ ድኅረ-ምርት አያያዝና አጠቃቀም በቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለማገዝ የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

Details
Fri, 24 January 2020 2:40 pm

እ.አ.አ ከ2015 ዓ/ም ጀምሮ ለ4 ዓመታት ሲካሄድ የቆየው የVLIR እንሰት ፕሮጀክት የማጠቃለያ ወርክሾፕ ጥር 12/2012 ዓ/ም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በፕሮጀክቱ አማካይነት በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች በእንሰት አመራረት ሂደትና በእንሰት አጠውላጊ በሽታ ዙሪያ የተደረጉ የምርምር ሥራዎች ቀርበዋል፡፡ በዕለቱ ዩኒቨርሲቲው ከኢትዮጵያ ባዮ-ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባባር የእንሰት ምርት አዘገጃጀትና ድኅረ-ምርት አያያዝን በቴክኖሎጂ ፈጠራዎች የሚያግዝ አዲስ ፕሮጀክትም ይፋ አድርጓል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው የእንሰት ምርት አዘገጃጀት፣ ድኅረ-ምርት አያያዝና አጠቃቀም በቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለማገዝ የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

  1. በምዕራብ አባያና በልማት 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ንባብ ክሂሎት ማሻሻያ ትምህርት ለመስጠት የቅድመ መለያ ፈተና በመሰጠት ላይ ነው
  2. VLIRUOS Enset Team Project ends; Innovative Enset project takes off
  3. UIL-TTD transfers 2 technologies, developing 3 more
  4. በቁንጭር /የቆዳ ላይ ሌሽማኒያሲስ/ በሽታ ላይ ያተኮሩ የምርምር ሥራዎች ቀርበው ውይይት ተካሄደ

Page 347 of 528

  • 342
  • 343
  • 344
  • 345
  • 346
  • 347
  • 348
  • 349
  • 350
  • 351

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap