- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከስዊዘርላንድ የልማትና ትብብር ኤጀንሲ (SDC) እና ከ ETH Zürich ጋር በመተባበር ተግባራዊ እያደረገ በሚገኘው የ RUNRES ፕሮጀክት አማካኝነት፣ በጋሞ ዞን ብርብር ከተማ አስፈላጊ ቆሻሻን ሳይንሳዊና ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደ ኮምፖስት (ተፈጥሮ ማዳበሪያ) ምርት የሚቀይር የቴክኖሎጂ ርክክብ ስነ-ስርዓት ዛሬ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም በብርብር ከተማ ተካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በብርብር ከተማ ደረቅ ቆሻሻን ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደ ኮምፖስት ምርት የሚቀይር ቴክኖሎጂ ሽግግር ተከናወነ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት፣ ከፌደራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት፣ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ ከኢትዮጵያ ሕግ ትምህርት ቤቶች ማኅበር እና ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 10ኛው አገርአቀፍ የሕግ ተማሪዎች "ምስለ ችሎት" (Moot Court) ውድድር በደማቅ የፍጻሜ መርሃግብር ተጠናቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
Arba Minch University, through its Renewable Energy Technology Research Center and in collaboration with the Sahay Solar Association, has officially inaugurated a 5-kilowatt (kW) solar power infrastructure project at Dada Health Center in Geze Gofa Wereda, Gofa Zone, on May 12, 2026. Click here to see more photos.
Read more: AMU Inaugurates Solar Energy Infrastructure at Dada Health Center in Gofa Zone
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ከሳሃይ ሶላር አሶሼሽን ጋር በመተባበር በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በዳዳ ጤና ጣቢያ የ5 ኪሎ ዋት የሚያመነጭ የሶላር ኃይል ማመንጫ መሠረተ ልማት ግንቦት 4/2018 ዓ.ም በድምቀት አስመርቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን በዳዳ ጤና ጣቢያ የ5 ኪሎ ዋት የሶላር ኃይል ማመንጫ መሠረተ ልማት አስመረቀ
- Details
Arba Minch University has unveiled a comprehensive scientific baseline assessment for the KfW-funded Sustainable Land Management Phase V (SLM-V) Project on May 7, 2026, aimed at restoring and protecting the Lake Chamo watershed. The findings were presented to representatives from the Embassy of Germany in Ethiopia, KfW Development Bank, GIZ Ethiopia, and other development partners engaged in watershed restoration and climate resilience initiatives. Click here to see more photos.


