- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሕክምና፣ ነርሲንግ፣ ሚድዋይፍሪና አንስቴዥያ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞችን በኢፌዴሪ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን/ Education and Training Authority/ ዕውቅና/Accreditation/ ለማሰጠት የሚያስችል የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አራት የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞችን ዕውቅና ለማሰጠት የውስጥ ግምገማ አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን ከጃፓይጎ(Jhpigo) ኢትዮጵያ ጋር በመተባባር ባጎለበቱት የሥርዓተ ትምህርት መቆጣጠሪያና አተገባበር ቴክኖሎጂ ዙሪያ ሚያዝያ 11/2016 ዓ/ም ውይይት ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
AMU’s partner Alabaster International team has visited the Progress of the Collaborative Research Project entitled ‹‹ Evaluation and promotion of cultivated and wild ENSET for climate change adaptations and utilization through value addition and industrialization of products in Ethiopia and Kenya ›› being executed in partnership with Alabaster International, AMU, EBI, JKUAT, and the Girl Child Network from April 15-19, 2024. Click here to see more photos.
- Details
አርባ ምንጭ የዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮምሽን ጋር በመተባበር በሽግግር ፍትሕ ሂደት ዙሪያ ወጣቶች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መምህራን እንዲሁም ተማሪዎች ያላቸውን ሚና አስመልክቶ ሚያዝያ 15/2016 ዓ/ም ገለጻ አካሂዷል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት በሽግግር ፍትሕ ሂደት ዙሪያ ገለጻ አደረገ