- Details
Arba Minch University, in partnership with the Italian Agency for Development Cooperation (AICS), officially launched the three-year SMART WASH Project -“Innovation in the Management of Water Infrastructures and Food Security in Ethiopia” - on June 19, 2026, at the University’s Main Campus. Click here to see more photos.
- Details
Arba Minch University (AMU) School of Law, in collaboration with GIZ Better Migration Management (GIZ-BMM), hosted a research validation workshop on June 18, 2026, at Haile Resort in Arba Minch. The workshop reviewed the findings and recommendations of a project entitled “Climate-Conflict Mitigation and Enhanced Inclusion and Protection of Migrants, Victims of Trafficking, and Displaced Persons in the South Omo–Turkana Region, across the Ethiopia - Kenya Border. The event also featured the signing of a Memorandum of Understanding (MoU) between AMU and AGAR Ethiopia to strengthen collaboration in areas of mutual interest. Click here to see more photos.
Read more: AMU and GIZ-BMM Host Research Validation Workshop, Sign Memorandum of Understanding
- Details
በዘንድሮው 39ኛ ዙር የምረቃ መርሃ-ግብር ላይ በሕክምና (Medicine) ጨምሮ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ (First Degree)፣ በሁለተኛ ዲግሪ (Masters) እና በዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ይመረቃሉ።
ዩኒቨርሲቲው የተመራቂ ተማሪዎችን የስኬት ጉዞ ለመዘከርና ታላቁን የምረቃ በዓል በታቀደው መሠረት ለማካሄድ የሚያስችሉትን አስፈላጊ የቅድመ-ዝግጅት ሥራዎች እያጠናቀቀ ይገኛል። በዕለቱም የተመራቂ ቤተሰቦች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በተገኙበት ደማቅ ሥነ-ሥርዓት እንደሚከናወን ይጠበቃል።
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፤ ለመላው ተመራቂዎች፣ ለተመራቂ ቤተሰቦችና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ! እያለ መልካም የምረቃ በዓል እንዲሆንላችሁ ይመኛል!
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጀርመን ዓለም አቀፍ ትብብር ድርጅት (GIZ) እና ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር በደቡብ ኦሞ - ቱርካና ድንበር ተሻጋሪ ቀጠና የሚታዩ የፍልሰት፣ የአየር ንብረት ለውጥ፣ የግጭት ቅነሳ እና የሰዎች ዝውውር ችግሮች ላይ ያተኮረ የምርምር ማረጋገጫ (Validation) ወርክሾፕ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በኃይሌ ሪዞርት አካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር በድንበር ተሻጋሪ ፍልሰትና አየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄደ
- Details
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምግብ ዋስትናን ለማሻሻል፣ የገጠር ነዋሪዎችን የኑሮ ደረጃ ከፍ ለማድረግ፣ ሴቶችን በምጣኔ ሀብት (ኢኮኖሚ) ለማብቃት እና የአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋም አቅምን ለመገንባት ያለመው ታላቅ የግብርና ልማት ፕሮጀክት በአርባ ምንጭ ከተማ በተካሄደ የምክክር መድረክ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ሥራ ጀምሯል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የገጠር ነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመው የ"ሺ-ፈራ (ሞሪንጋ)" ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ
- Dr. Lawrence Banks Delivers High-Level Scientific Seminar at Arba Minch University
- ICGEB Director-General Dr. Lawrence Banks Visits Arba Minch University and Enset Innovation Sites
- AMU Hosts Continental Workshop on Machine Learning, Optimization and Applications
- CALL FOR APPLICATIONS: SHORT COURSE TRAINING FOR PHD STUDENTS


