- Details
Arba Minch University (AMU), in collaboration with the Ethiopian Maritime Authority (EMA) and Ethiopian Navy (ETHN) has started conducting a five-round comprehensive bathymetric survey at the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) since February 06, 2026. Click here to see more photos.
Read more: AMU–AWTI Team conducting Bathymetric Survey of the GERD Reservoir
- Details
Arba Minch University (AMU) is delighted to invite applications for its Postgraduate Programs Master’s (Second Degree) and PhD (Third Degree) - for the 2018 Ethiopian Academic Year (2026 G.C), Semester two.
Read more: Call for Applications: Postgraduate Studies at Arba Minch University
- Details
Arba Minch University (AMU), through its Renewable Energy Technology Research Center, in partnership with Sahay Solar Association–Germany, successfully conducted a two-week Advanced Solar Training (AST) program from February 2–12, 2026. The training engaged students and academic staff from multiple engineering disciplines, along with international interns from Switzerland. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማእከል ሥራዎቹን በተጠናከረና ስልታዊ በሆነ መንገድ ለማከናወን የካቲት 6/2018 ዓ/ም ስትራቴጂክ አማካሪ ቡድን አቋቁሟል። በዕለቱ የማእከሉ የቀጣይ አምስት ዓመታት የተከለሰ ስትራቴጂክ ዕቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማእከል ስትራቴጂክ አማካሪ ቡድን ተቋቋመ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከባሕር ዳርና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ሥር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ በአማራ፣ አፋር፣ ትግራይና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የተካሔደው የጥናት ውጤት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ ፖሊሲ አውጪዎችና ተመራማሪዎች በተገኙበት የካቲት 7/2018 ዓ/ም ይፋ የማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሒዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ሥር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታን ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የተደረገ ጥናት ውጤት ይፋ ተደረገ





