
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና ክርስቲያን ኤይድ ትብብር የተገነባው የዲንጋሞ ፒኮ ሀይድሮ ፓወር ፕሮጀክት ምርምርና ሳይንስ ወደ መሬት የወረዱበት ከትላልቅ ወንዞች ባሻገር ትንንሽ ወንዞችን ተጠቅሞ ኃይል በማመንጨት ከዋናው መስመር የራቁ አካባቢዎችንና ማኅበረሰቦችን የመብራት ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚቻል ትምህርት የተገኘበት መሆኑን የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች ገለጹ፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የዩኒቨርሲቲው የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሕጻናት ቆረቆር በሽታ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችል የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ የምርምር ፕሮጀክት ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የሕጻናት ቆረቆር በሽታ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችል የምርምር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

- Details
Arba Minch University (AMU) School of Law and Centre for Development and Emergency Practices (CENDEP) Oxford Brookes University, UK, won fund of €137,407.00 for a project entitled "From Crisis to Care: Providing Shelter and Support for Most Vulnerable Returnees at Gelabo Kebele in Konso Zone, South Ethiopia Region". The grant is funded by Gerda Henkel Foundation, Germany, under Accompanying Social Measures Program and it will be used to construct shelters to vulnerable groups within returnees. Click here to see more photos.

- Details
Arba Minch University (AMU) SIFA JOB-FEET Enset project team members have held mid-term review meeting with its internal partners at AMU, Main Campus on April 23rd, 2025. Click here to see more photos.
Read more: AMU SIFA JOB-FEET Enset Project Holds Internal Mid-Term Review Meeting