- Details
Arba Minch University (AMU) researchers got awarded a £50,000 grant from the Endangered Material Knowledge Programme (EMKP) of the British Museum. This funding will support the documentation of the indigenous food system of enset focusing on the endangered material culture surrounding this vital crop.
Read more: AMU Secures £50,000 Grant from British Museum to Document Enset Food System
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት በ2017 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፣ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተፈትነው የሚያልፉ አመልካቾችን ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የመምህራንና የር/መምህራን ልዩ የክረምት ሥልጠና ከጋሞ ዞንና አጎራባች የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ ሠልጣኞች ሐምሌ 22/2016 ዓ/ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የመምህራንና የርዕሰ መምህራን ልዩ የክረምት ሥልጠና ገለጻ ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ክትትልና ትግበራ ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት ዓመት የ12 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ሐምሌ 18/2016 ዓ.ም አቅርቦ ተገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የ12 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከአምስት መቶ ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የደራሽ ምግብና የአምስት መቶ ሺህ ብር የጥሬ ገንዘብ ሰብአዊ ድጋፍ ሐምሌ 21/2016 ዓ/ም አድርጓል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የደራሽ ምግብና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ