
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከዩኒቨርሲቲው አካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች ጋር በዩኒቨርሲቲው የሪፎርም አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ መስከረም 27/2018 ዓ/ም ውይይት አካሂደዋል፡፡ በመንግሥት ለዩኒቨርሲቲው የተሰጡ የሪፎርም አጀንዳዎች ዙሪያ እየተሠሩ የሚገኙ ሥራዎች፣ ዩኒቨርሲቲው ከሪፎርም አጀንዳዎች አንጻር አሁን ያለበት ደረጃና የወደፊት የትኩረት አቅጣጫዎች የውይይቱ ዋነኛ አጀንዳዎች ናቸው።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዩኒቨርሲቲው የሪፎርም አጀንዳዎችና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሔደ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አዘጋጅነት መስከረም 22/2018 ዓ/ም የአስተዳደር ሠራተኞች ፎረም ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch University (AMU) marks “Project and Publication Day” celebration under the theme "Celebrating Achievements in Research, Projects and Publications" to bolster research culture in AMU on October 4, 2025; the event served to recognize accomplishments and strategize for a more robust research future. Click here to see more photos.
Read more: AMU Celebrates “Project and Publication Day” to Bolster Research Culture

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ‹‹የምርምር፣ የፕሮጀክት እና የኅትመት ስኬቶች›› በሚል መሪ ቃል መስከረም 24/2017 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የፕሮጀክት እና የኅትመት ቀን የተከበረ ሲሆን በ2017 በጀት ዓመት በፕሮጀክት፣ በምርምርና ኅትመት ዘርፍ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ኮሌጆች፣ ተመራማሪዎች እና ግለሰቦች ሽልማትና ዕውቅና ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ዩኒቨርሲቲው በፕሮጀክት እና የምርምር ኅትመት ዙሪያ ውይይትና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ

- Details
A high-level delegation from the Food and Agriculture Organization of the United Nations (FAO), led by Mr. Orlando Sosa, Agricultural Officer at the Sub-Regional Office for Eastern Africa, and Mr. Amenti Chali, Agronomist at the FAO Ethiopia Country Office, paid a two-day working visit to AMU from October 2–3, 2025. The mission aimed to explore AMU’s achievements in enset research, production, processing, and commercialization, and to identify areas of collaboration that could enhance the crop’s contribution to food security and market development. Click here to see more photos.