• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ዩኒቨርሲቲው የፋሲለደስ ስምምነት የተሰኘ ውል ተፈራረመ

Details
Wed, 13 August 2025 6:17 am

የሰላም ሚኒስቴር፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተጀምሮ እየተተገበረ የሚገኘውን የጎንደር ቃልኪዳን ቤተሰብ ፕሮጀክት /የፋሲለደስ ስምምነት/የሚሰኘውን ውል በዩኒቨርሲቲው  ለማስቀጠል ያለመ የቃልኪዳን ውል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡

Read more: ዩኒቨርሲቲው የፋሲለደስ ስምምነት የተሰኘ ውል ተፈራረመ

የሞሪንጋ (ሀለኮ) ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ

Details
Wed, 13 August 2025 2:30 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአዩዳ ኢን አክስዩን ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት እና ከስፓኒሽ ዴቨሎፕመንት ኤጀንሲ ጋር በመሆን  የሞሪንጋ ተክል  ላይ በጋራ የሚሰራ የትብብር ፕሮጀክት ለማስጀመር በምዕራብ  አባያ ወረዳ ዶሼ ቀበሌ እና በወላይታ  ዞን አባላ አባያ በተሰኙ በተመረጡ ስፍራዎች የምሪንጋ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዛሬ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም አካሂዷል፡፡  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የሞሪንጋ (ሀለኮ) ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ

ተባይና በሽታን መቋቋም የሚችሉና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የተለያዩ የግራርና የባህር ዛፍ ዝርያዎች ችግኝ  ተከላ ተካሄደ

Details
Tue, 12 August 2025 12:01 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአለም ዓቀፍ የደን ምርምር ማዕከል(CFOR) እና ከአግሮፎረስትሪ ጋር በመተባበር በደጋና ወይና ደጋ የአየር ጸባይ የሚለሙ ከውጭ ሃገር የመጡ ተባይና በሽታን መቋቋም የሚችሉ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የተለያየ የግራርና የባህር ዛፍ  ዝርያ ያላቸው ችግኞችን በማባዛት ለምርምርና የዘር ምንጭ ለማድረግ በግርጫ የምርምር ማዕከልና በኦቾሎ ኦዶ ቀበሌ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ነሃሴ 14 2017 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ተባይና በሽታን መቋቋም የሚችሉና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የተለያዩ የግራርና የባህር ዛፍ ዝርያዎች ችግኝ  ተከላ ተካሄደ

Vacancy Post

Details
Mon, 11 August 2025 1:55 pm

Ad-2025 - Edited

የደቡብ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ  ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ /ኦቶና/ ሆስፒታል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Details
Mon, 11 August 2025 6:04 am

የደቡብ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት ለደረሰበት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ /ኦቶና / ሆስፒታል ነሐሴ 3/2017 ዓ/ም 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የደቡብ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ  ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ /ኦቶና/ ሆስፒታል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

  1. በፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ ዲዛይን፣ ጥገና እና ዕቅድ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  2. AMU Holds Editorial Board Meeting to Advance Journal Accreditation and Research Impact
  3. ዓለም አቀፍ የንጹሕ መጠጥ ውኃ አጠባበቅ ስታንደርድ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት ተካሄደ
  4. 2ኛ ዙር ሀገራዊ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት መርሐ ግብር የአቅም ማጎልበቻ የአሠልጣኞች ሥልጠና በይፋ ተጀመረ

Page 2 of 523

  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap