- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ምስለ ችሎትና ክሊኒካል ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በሕግ ተማሪዎች መካከል ጥር 16/2018 ዓ/ም ‹‹Child justice, public security, and human Rights: Balancing State power and Fundamental Freedoms›› በሚል ርእስ የመከራከሪያ ሃሳብ ተዘጋጅቶ የምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጨንቻ እና ዲታ ወረዳዎች የአካባቢውን የአየር ንብረት እና አግሮ ኢኮሎጂ መሠረት ያደረገ የተሻሻሉ የባሸካላ ዝርያዎች የማላመድ (adaptation trial) ምርምር በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል፡፡ በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች የተለመደው የአካባቢ የባሽካላ ዝርያ በማሳ ላይ ከ7-9 ወራት የሚቆይ በመሆኑ፣ ለሌሎች ተተኪ ሰብሎች ዕድል ባለመስጠቱና ከዚህ ሁሉ ቆይታ በኋላም ከሰብሉ የሚገኘው ምርት በጣም ዝቀተኛ በመሆኑ ለዘመናት ለአርሶ አደሮች ችግር ሆኖ ቆይቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው በጋሞ ደጋማ ቦታዎች የሞከራቸው በምርምር የተገኙ የባሽካላ (Triticale) ዝርያዎች ውጤታማ መሆናቸውን ገለጸ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ጥር 14/2018 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የስትራቴጂክ ዕቅድ ክትትልና ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ቀርቦ በዩኒቨርሲቲው ካውንስል ተገምግሟል፡፡ ከስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱ ባሻገር ወደ ራስ ገዝነት የሚደረገው ጉዞ ቅድመ ዝግጅትን እንዲሁም የዲጂታል ሊተረሲ አንጻር እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ሪፖርትም ቀርቦ ውይይትም ተካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ
- Details
Arba Minch University (AMU) School of Graduate Studies (SGS) organized an international seminar on the nutritional physiology of dairy livestock during the early postnatal period on January 22, 2026. The seminar was held at the AMU–IUC Video Conference Room and brought together academic and research staff, invited senior scholars, and PhD students from the College of Agricultural Sciences. Click here to see more photos.
- Details
Arba Minch University (AMU) senior officials held discussion with a delegation team from the Institute for Commercial Research (ICFR) and the Forestry and Agricultural Biotechnology Institute (FABI) on potential future sustainable academic and research partnerships at AMU President’s Office on January 9, 2026. Click here to see more photos.




