- Details
Arba Minch University, through its RUNRES Project, officially launched and transferred advanced waste-to-compost technology in Birbir Town, Gamo Zone, to scientifically convert municipal solid waste into high-quality organic fertilizer. The initiative is being implemented in collaboration with the Swiss Agency for Development and Cooperation (SDC) and ETH Zürich. Click here to see more photos.
Read more: RUNRES Project Launches Modern Waste-to-Compost Technology in Birbir Town
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (AWTi) አዘጋጅነት “የአፍሪካን ውሃዎች በአህጉራዊ አንድነት መንፈስ ማገናኘት” (Harnessing Africa’s Waters in the Spirit of Continental Solidarity) በሚል መሪ ቃል ላለፉት ሁለት ቀናት በዩኒቨርሲቲው ሲካሄድ የነበረው 24ኛው ዓለም አቀፍ የዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት ሲምፖዚየም በስኬት ተጠናቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየው 24ኛው ዓለም አቀፍ የዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት ሲምፖዚየም ተጠናቀቀ
- Details
Arba Minch University researcher Dr. Mohammed Abebe has secured a prestigious international grant under the VLIRUOS TEAM 2026 Call for a five-year project aimed at modernizing frontline health and agricultural extension training through innovative digital learning systems in Southern Ethiopia. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከስዊዘርላንድ የልማትና ትብብር ኤጀንሲ (SDC) እና ከ ETH Zürich ጋር በመተባበር ተግባራዊ እያደረገ በሚገኘው የ RUNRES ፕሮጀክት አማካኝነት፣ በጋሞ ዞን ብርብር ከተማ አስፈላጊ ቆሻሻን ሳይንሳዊና ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደ ኮምፖስት (ተፈጥሮ ማዳበሪያ) ምርት የሚቀይር የቴክኖሎጂ ርክክብ ስነ-ስርዓት ዛሬ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም በብርብር ከተማ ተካሂዷል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በብርብር ከተማ ደረቅ ቆሻሻን ዘመናዊ በሆነ መንገድ ወደ ኮምፖስት ምርት የሚቀይር ቴክኖሎጂ ሽግግር ተከናወነ
- በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነትና በባለድርሻ አካላት ትብብር የተዘጋጀው 10ኛው አገር አቀፍ የሕግ ተማሪዎች "ምስለ ችሎት" ውድድር በድምቀት ተጠናቀቀ
- AMU Inaugurates Solar Energy Infrastructure at Dada Health Center in Gofa Zone
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎፋ ዞን በዳዳ ጤና ጣቢያ የ5 ኪሎ ዋት የሶላር ኃይል ማመንጫ መሠረተ ልማት አስመረቀ
- AMU Presents High-Resolution Scientific Baseline for Lake Chamo Watershed Restoration Project


