- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ የመሬት መንሸራተት አደጋ በተከሰተበት ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ አስመልክቶ ከተለያየ ዘርፍ የተወጣጡ ተመራማሪዎችን ወደ ቦታው በመላክ የአደጋውን መንስኤና ቀጣይ የአደጋ ስጋቶች እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ሥነ ልቦናዊ ጉዳቶችን ለማወቅ ያካሄደው ፈጣን የዳሰሳ ጥናት ያለበት ደረጃ ነሐሴ 06/2016 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ተመራማሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የመሬት መንሸራተት አደጋ በደረሰበት ገዜ ጎፋ ወረዳ እየተካሄደ የሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ያለበት ደረጃ ተገመገመ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሁሉ አቀፍ ሴክተር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ከዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ካምፓሶች ለተወጣጡ ተማሪዎች ከሐምሌ 30 - ነሐሴ 3/2016 ዓ/ም የአእምሮ ውቅር ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የሁሉ አቀፍ ሴክተር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የአእምሮ ውቅር ሥልጠና ሰጠ
- Details
‹‹Vita/RTI-Ethiopia›› የተባለ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለድንችና ሌሎች ዕፅዋት ምርምር የሚያግዙ ግማሽ ሚሊየን ብር ያህል ዋጋ ያላቸው የላቦራቶሪ ግብአቶችን ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ሐምሌ 24/2016 ዓ/ም ድጋፍ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹Vita/RTI-Ethiopia›› ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዕፅዋት ማበልጸጊያ ምርምር የሚያግዙ የላቦራቶሪ ግብአቶች ድጋፍ አደረገ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ የሚገኘው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት አመራርና መምህራን ሀገር አቀፍ ልዩ ሥልጠና በተጠናከረ ሁኔታ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት አመራርና መምህራን ልዩ ሥልጠና በተጠናከረ ሁኔታ እየተሰጠ ነው
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ‹‹Public Entrepreneurship and Innovation Ecosystem Building›› በሚል ርዕስ በዩኒቨርሲቲው የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቪ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለሚሠሩ የአስተዳደርና ክሊኒካል የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ከሐምሌ 11-13/2016 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሠራተኞችና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ