
- Details
Arba Minch University (AMU) along with United Nations International Organization for Migration (UN-IOM), Center for Development and Emergency Practices (CENDEP), Oxford Brookes University (OBU), UK, and GERDA HENKEL STIFTUNG Foundation, Germany, kicked off a new project entitled “Shelter Project to Returnees in Konso Zone” and held experience sharing workshop on multiple displacements in South Ethiopia Regional State and way forward at Haile Resort - Arba Minch Hotel, Ethiopia, on 20th May, 2025. The initiative is being supported by the GERDA HENKEL STIFTUNG Foundation in Germany under the Accompanying Social Measures Program in collaboration with AMU and CENDEP at Oxford Brookes University, UK. Click here to see more photos.

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የመድኃኒትና የወንጀል ጽ/ቤት በተገኘ ሰባ ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ የወንጀል ፍትሕ ሥርዓትን ለማሻሻል እንዲሁም የፍትሕና የነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ተደራሽነትና ጥራትን ለማሳደግ ያለመ የትብብር ፕሮጀክት ሚያዝያ 25/2017 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ ስምንት ዞኖች ተግባራዊ የሚሆን ነው፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የመድኃኒትና የወንጀል ጽ/ቤት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ተግባራዊ የሚሆን ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካትቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ከኢትዮ ቴሌኮም ደቡብና ደቡብ ምዕራብ ሪጂን ጋር በመተባበር ለኢትዮ ቴሌኮም አምባሳደር ተማሪዎች እና ለእናት መቀነት ተጠቃሚዎች በኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎትና በሥሩ የሚገኙ የተለያዩ ሥራዎችን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሚያዝያ 25/2017 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በመጪው ግንቦት ወር ላይ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሚካሄደውን የውኃና ሃይድሮ ዲፕሎማሲ ፎረም አስመልክቶ በሚካሄደው የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የጥያቄና መልስ ወድድር ላይ ለሚሳተፉ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተማሪዎች ሚያዝያ 25/2017 ዓ/ም ወድድሩን አስመልክቶ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ‹‹AMU Tech HUB›› የተሰኘ የተማሪዎች ክበብ ምሥርታ መርሃ ግብር ሚያዝያ 8/2017 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- AMU, Ayuda en AcciÓn, Qomar Spanish Food Company, Madrid Polytechnic University Kick off a Partnership Project on Moringa Market System in South Ethiopia Region
- AMU, Christian Aid Inaugurate Exceptional Off-Grid Rural Electrification Micro Hydropower Project at Dingamo
- A Call for Research Applicants
- AMU, Aarhus and Jimma Universities, FDRE TVTI, Associate Partners Kick off a Five-Year Future-Enset Project worth 200 Million ETB