
- Details
Arba Minch University (AMU) hosted a thought-provoking public lecture titled “Beyond Academic Excellence: Academicians as Innovators” on June 18th, 2025, at its Main Campus. The event was organized by the Grant and Collaborative Project Management Directorate in partnership with Dr. Yonas Gizaw: founder of Green Chem Solution LLC and adjunct professor at Purdue University, USA. The event drew staff from all campuses.Click here to see more photos
Read more: AMU Hosts Public Lecture on ‘Beyond Academic Excellence: Innovators in Academia’

- Details
F𝗿𝘂𝗴𝗮𝗹 𝗘𝗻𝘁𝗿𝗲𝗽𝗿𝗲𝗻𝗲𝘂𝗿𝗶𝗮𝗹 𝗪𝗼𝗿𝗸 𝗳𝗼𝗿 𝗟𝗼𝗰𝗮𝗹-𝗕𝗮𝘀𝗲𝗱 𝗗𝗲𝘃𝗲𝗹𝗼𝗽𝗺𝗲𝗻𝘁 is the theme of an inspiring special lecture to be delivered by 𝗣𝗿𝗼𝗳. 𝗗𝗿. 𝗣𝗲𝘁𝗲𝗿 𝗞𝗻𝗼𝗿𝗿𝗶𝗻𝗴𝗮, Academic Director of the Netherlands-based International Centre for Frugal Innovation (ICFI). The lecture will explore how frugal approaches can drive impactful, inclusive, and sustainable development by leveraging local resources and knowledge.
Read more: F𝗿𝘂𝗴𝗮𝗹 𝗘𝗻𝘁𝗿𝗲𝗽𝗿𝗲𝗻𝗲𝘂𝗿𝗶𝗮𝗹 𝗪𝗼𝗿𝗸 𝗳𝗼𝗿 𝗟𝗼𝗰𝗮𝗹-𝗕𝗮𝘀𝗲𝗱 𝗗𝗲𝘃𝗲𝗹𝗼𝗽𝗺𝗲𝗻𝘁: Special Lecture

- Details
የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ለሴት መምህራንና ተመራማሪዎች ‹‹Grant Project Proposal Writing, Monitoring and Evaluation in line with Agenda 2030 and SDG Principles›› በሚል ርእስ ከሰኔ 5/2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሚገኘው የአምዩ አዩሲ ፕሮጀክት ንዑስ ፕሮጀክት ሁለት ከኮንሶና ጋርዱላ ዞኖች እንዲሁም ከገረሴ ወረዳ ለተወጣጡ የአደጋ እና ስጋት አስተዳደር፣ የተፈጥሮ ጥበቃ፣ የምግብ ዋስትና ባለሙያዎች እና ሞዴል አርሶ አደሮች ‹‹የአደጋ እና ስጋት አስተዳደር በግብርና ዘርፍ›› በሚል ርእስ ከሰኔ 5-6/2017 ዓ/ም በኮንሶ ካራት ከተማ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰተብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ቸሀ ወረዳ በዘርፉ ለተሰማሩ ማኅበር አባላት በዘመናዊ የእንሰት መፋቂያ ማሽኖች አጠቃቀም ዙሪያ ከሰኔ 2-6/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት የምርምር ማረጋገጫ ዐውደ ጥናት አካሄደ
- የጤናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት የዩኒቨርሲቲውን ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጎበኙ
- ዩኒቨርሲቲው በ1.8 ሚሊየን ብር ያሠራው የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
- Advocacy Meeting Held at Dorze Health Center: Health Seeking Behavior of the Community towards Cutaneous leishmaniasis (Bolbo) on Agenda