ሐምሌ 3 ቀን 2017 .

የክረምት ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር የክረምት ተማሪዎች በሙለ፤

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በክረምት መርሃ ግብር ትምህርታችሁን ስትከታተለ ሇነበራችሁ ነባር ተማሪዎች 2017 . ትምህርት ዘመን የመግቢያ ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ሐምሌ 12 እና 13 ቀን 2017 . እንድሁም የምዝገባ ቀን ሰኞ እና ማክሰኞ ሐምሌ 14 እና 15 ቀን 2017 . በየካምፓስ፣ በየኮሌጅ፣ በየኢንስቲቲዩት ሬጅስትራር ማስተባበሪያ /ቤቶች የሚካሄድ ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ከምዝገባው ጎን ሇጎን ሰኞ ሐምሌ 14 ቀን 2017 . እንዲሆን ተወስኗል፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት ቀናትና ቦታዎች በመገኘት ምዝገባ መፈጸም እና ትምህርት መጀመር የምትችለ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃሇን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድመውም ይሁን ዘግይተው የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን ያሳውቃል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ