• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ በጥናት ተረጋገጠ

Details
Wed, 20 November 2019 9:24 am

የጫሞ ሐይቅ ዋነኛ ተፋሰስ በሆነው የኤልጎ ተፋሰስ ላይ የአፈር መሸርሸር መጠንን ለማወቅ ሲከናወን የነበረው የምርምር ፕሮጀክት ውጤት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሠረት ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር እየተሸረሸረ ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ ተረጋግጧል፡፡ የደለል መጠኑ ሌሎች የሐይቁ ዋነኛ ተፋሰስ የሆኑትን ኩልፎና ሲሌ ተፋሰሶችን አያካትትም፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ በጥናት ተረጋገጠ

አዲስ ለተቀጠሩ መምህራን የማስተማር ክሂሎት ስልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 20 November 2019 9:11 am

የስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ትምህርት ቤት በዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ/ም አዲስ ለተቀጠሩ 40 መምህራን ከኅዳር 1-5/2012 ዓ/ም ድረስ የማስተማር ክሂሎት ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የትምህርት ቤቱ ዲን አቶ አንለይ ብርሃኑ እንደገለፁት የስልጠናው ዓላማ መምህራን ወደ ሥራው ዓለም በሚገቡበት ወቅት የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመቅረፍ እንዲሁም አቅማቸው ጎልብቶ የመማር ማስተማሩን ሂደት በአግባቡ እንዲወጡ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ መምህራኑ ከስልጠናው በተጨማሪ አጋዥ መጽሐፎችን በማንበብና የተሻሉ ልምዶችን በመውሰድ የማስተማር ክሂሎታቸውን አዳብረው የተማሪዎችንና የራሳቸውን ውጤታማነት ለማረጋገጥ በሙሉ አቅም እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: አዲስ ለተቀጠሩ መምህራን የማስተማር ክሂሎት ስልጠና ተሰጠ

ዩኒቨርሲቲው ለ 7 መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት አካዳሚክ ማዕረግ ሰጠ

Details
Wed, 20 November 2019 9:10 am

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሐምሌ 3/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ለደረጃው ካመለከቱ መምህራን መካከል መስፈርቱን ላሟሉ 3 ነባር መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት ማዕረግ የሰጠ ሲሆን በተመሳሳይም ጥቅምት 20/2012 ዓ/ም በተደረገው ውይይት 4 ነባር መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት ማዕረግ እንዲያገኙ ሴኔቱ ወስኗል፡፡

Read more: ዩኒቨርሲቲው ለ 7 መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት አካዳሚክ ማዕረግ ሰጠ

Arba Minch University launches ‘2nd International Field Course’

Details
Tue, 19 November 2019 8:24 am

AMU today has held the kick-off meeting for ‘2nd International Field Course’ that involves 66 students from KU Leuven, Belgium, ETH Zurich, Switzerland and host AMU. Course will continue for two weeks in seven selected kebeles as research sites in Arba Minch Zuria i.e. Chano, Chencha, Mirab Abaya, Dorze, Lante, Geresse and Dembile. In all 22 resource persons will train students in respective areas. Click here to see the pictures

Read more: Arba Minch University launches ‘2nd International Field Course’

‘AGRUMIG’ፕሮጀክት በፍልሰት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጀ

Details
Sat, 16 November 2019 4:34 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ ዓለም አቀፍ የውኃ አመራር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የሰዎችን ፍልሰት አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፕሮጀክት ማስተዋወቂያና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ጥቅምት 25/2012 ዓ/ም በኃይሌ ሪዞርት አዘጋጅቷል፡፡

የምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ተሾመ ይርጉ የእንኳን ደኅና መጣችሁ መልዕክታቸውን ሲያስተላልፉ አገራችን ኢትዮጵያ ከፍልሰት ጋር የተያያዙ በርካታ ችግሮችን እያስተናገደች የምትገኝ እንደመሆኗ ፕሮጀክቱ ለፖሊሲ አውጪዎች ሃሳቦችን በመጠቆም ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ‘AGRUMIG’ፕሮጀክት በፍልሰት ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጀ

  1. Smart Village: AMU officials hold talks with US entrepreneur Steve
  2. AMU bags ETB 3.96 Million project to ‘innovate’ Enset technologies
  3. Staff’s poor engagement in research, matter of concern: Dr Teshome
  4. AGRUMIG Project’s stakeholders mull over ‘migration and its impact’

Page 350 of 525

  • 345
  • 346
  • 347
  • 348
  • 349
  • 350
  • 351
  • 352
  • 353
  • 354

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap