በ19/01/2009 ዓ/ም  (ሀሙስ) ከአዲስ አበባ ወደ አርባ ምንጭ መጓጓዣ መኪና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀ ስለሆነ በተጠቀሰው እለት አዲስ አበባ ክፍለ ሃገር አውቶብስ ተራ በጠዋቱ 12፡00 ሰዓት በመገኘት አገልግሎቱን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡

መልካም መንገድ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

Arba Minch University’s three-member delegation led by President, Dr Damtew Darza, has held a preliminary talks with visiting academicians from University of Nebraska-Lincoln, Prof. Robert Oglepsy and Prof. Clinton Rowe to collaborate in the areas of meteorology and hydrology at Abaya Campus on September 19, 2016. Click here to see the Pictures.

Ministry of Education in association with Arba Minch University has started weeklong training on strategic issues from 15th to 22nd Sept, 2016, for the academic and administrative staff. Click here to looks Participant Pictures

ከመስከረም 05-12/2008 ዓ/ም ለአንድ ሣምንት የሚቆየው የከፍተኛ ትምህርት ማህበረሰብ ሥልጠና በዩኒቨርሲቲው ሦስት የተለያዩ አዳራሾች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ስልጠናው አምስት የተለያዩ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት የሚመክር ሲሆን ለውይይት አመቺ እንዲሆን ሠልጣኞች በበርካታ ቡድኖች ተከፋፍለዋል፡፡ የሥልጠናዉን ተሳታፊዎች በከፍል ለማየት እዚህ ይጫኑ