በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት 16ኛው ዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት ዓውደ ጥናት ከሰኔ 24-25/2008 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡

የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በስሩ ካሉ የማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ጋር በመቀናጀት “በተፈጠረው እድል ማህበረሰቡን እናገልግል” በሚል ርዕስ በዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ የማህበረሰብ ሣምንትን ሐምሌ 2/2008 ዓ/ም በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የሙያ መስኮች በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በሣምንቱ መጨረሻ እና በርቀት ያሰለጠናቸውን  3760 በቅድመ ምረቃ እና 88 በድህረ ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች በድምሩ 3848 ተማሪዎች ሰኔ 18/2008 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል በቅድመ ምረቃ 1044 እና በድህረ ምረቃ 10  ቱ ሴቶች ሲሆኑ ዩኒቨርሲቲው በዓመቱ በአጠቃላይ በቅድመ ምረቃ 5398 እና በድህረ ምረቃ 328 በድምሩ 5726 ተማሪዎችን ለምረቃ አብቅቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

To carry out second phase of infrastructural development at Sawla Campus, AMU has inked agreement with two Addis Ababa-based firms – Bright Construction and United Construction at Senate Hall on 5th July, 2016. The project will incur over ETB 133 Millions and is expected to be completed in one year’s time frame. Click here to see the pictures.

Erstwhile Research Directorate Director, Dr Fantahun W/senbet, having AMU firmly placed on the cusp of marked breakthrough in this arena, has now been appointed Program Manager for VLIRUOS’ IUC-AMU projects in June 2016.