Institute of Technology’s Water Resource Research Centre has hosted 16th national symposium on ‘Sustainable Water Resource Development’ from 1-2 July, 2016, at New Hall, Main Campus. 

With 3.98 CGPA, Belete Petros Kurubo has floored all top-scorers of Arba Minch University. A son of the farmer, unfazed by the glamour of life, takes refuge in God and attributes success to Him, parents and AMU teachers. He aspires to be a good teacher and share his expertise!

የ2008 ዓ.ም ክረምት የምዝገባ እና ትምህርት የሚጀምርበትን ቀን በተመለከተ፡-

1. የድህረ ምረቃ ነባር እና አዲስ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ በዋናው ካምፓስ ሐምሌ 15 እና 16

2. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) አዲስ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ በነጭ ሳር ካምፓስ  ሐምሌ 4 እና 5

3. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) ነባር ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ ትምህርት ክፍሎቻቸው በሚገኙበት ካምፓስ ሐምሌ 4 እና 5

4. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) አዲስ ተማሪዎች በቅጣት የምዝገባ ቀን ሐምሌ 6/2008 ዓ.ም ሲሆን ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች  በቅጣት የምዝገባ ሐምሌ 18/2008 ዓ.ም

5. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ሐምሌ 6/2008 ዓ.ም ሲሆን ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ሐምሌ 18/2008 ዓ.ም

ማሳሰቢያ፡ ከተገለጸው የጊዜ ገደብ ውጪ ዩኒቨርሲቲው ማንኛውንም ተማሪ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት  ጽ/ቤት

Rahel Juma Chare, a tiny damsel from Wolayta Soddo is on cloud nine for outshining female graduates of 2016 by notching up 3.92 CGPA. She is neither a chatter-box nor reticent but knows how to drive her points home with genuine intents.  Click here to see the pictures.

Arba Minch University’s 29th Convocation held at Abaya Campus Auditorium on 25th June, 2016, saw 3,848 students graduating includes 3,760 UG, 88 PG and 47 Law graduates. Click here to see the Pictures.