ለመጀመሪያ ዓመት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 - 6/2008 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በተጠቀሰው ቀን አስፈላጊ ፎርማሊቲ በሟሟላት ምዝገባ እንድታከናውኑ የሬጅስትራር ጽ/ቤት ጥሪውን ያስተላልፋል፤፤ከተጠቀስው ቀን ዘግይቶ ለሚመጣ ተማሪ ምንም ዓይነት አገልግሎት እንደማይሰጥ በተጨማሪም እናሳስባለን፡፡
የሬጅስትራር ዳ/ጽ/ቤት
ለመጀመሪያ ዓመት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 - 6/2008 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በተጠቀሰው ቀን አስፈላጊ ፎርማሊቲ በሟሟላት ምዝገባ እንድታከናውኑ የሬጅስትራር ጽ/ቤት ጥሪውን ያስተላልፋል፤፤ከተጠቀስው ቀን ዘግይቶ ለሚመጣ ተማሪ ምንም ዓይነት አገልግሎት እንደማይሰጥ በተጨማሪም እናሳስባለን፡፡
የሬጅስትራር ዳ/ጽ/ቤት
Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University
Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et