በ19/01/2009 ዓ/ም (ሀሙስ) ከአዲስ አበባ ወደ አርባ ምንጭ መጓጓዣ መኪና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀ ስለሆነ በተጠቀሰው እለት አዲስ አበባ ክፍለ ሃገር አውቶብስ ተራ በጠዋቱ 12፡00 ሰዓት በመገኘት አገልግሎቱን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡
መልካም መንገድ
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
በ19/01/2009 ዓ/ም (ሀሙስ) ከአዲስ አበባ ወደ አርባ ምንጭ መጓጓዣ መኪና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀ ስለሆነ በተጠቀሰው እለት አዲስ አበባ ክፍለ ሃገር አውቶብስ ተራ በጠዋቱ 12፡00 ሰዓት በመገኘት አገልግሎቱን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡
መልካም መንገድ
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University
Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et