• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ለሥራ ፈላጊ የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Wed, 23 November 2022 2:29 pm

የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት ጋርና ከደረጃ ዶት ኮም/Dereja.Com Academy/  ከተባለ የግል ድርጅት ጋር በመተባባር ለአርባ ምንጭ ከተማ ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ስለደረጃ ዶት ኮም አካዳሚ አክስለሬተር ፕሮግራም/Dereja.Com Academy Accelerator Program/ ሥልጠና ከኅዳር 3/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ3 ተከታታይ ወራት  እየሰጠ ነው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለሥራ ፈላጊ የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

በደቡብ ክልል ለሚገኙ የቱሪዝም ባለሙያዎችና አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 23 November 2022 8:25 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስ/ጽ/ቤት እና የዩኒቨርሲቲው ባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋም ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን እና ከደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ መንግሥት ባህል፣ ቱሪዝምና ፓርኮች ልማት ቢሮ እንዲሁም ከጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር ‹‹የሙዚየም አደረጃጀት፣ አገልግሎት አሠጣጥና ተደራሽነት›› በሚል መሪ ቃል በደቡብ ክልል ካሉ ዞኖች ለተወጣጡ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ከኅዳር 5-6/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በደቡብ ክልል ለሚገኙ የቱሪዝም ባለሙያዎችና አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

ሥራ በማፈላለግ ላይ ለሚገኙ የአርባ ምንጭ ከተማ ሥራ አጥ ወጣቶች በሥራ ዝግጁነት/Job Readiness/ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 22 November 2022 2:24 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ልማት መምሪያና ደረጃ ዶት ኮም/Dereja.Com/ ከተሰኘ የግል ድርጀት ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ  ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2013  እና 2014 ዓ/ም ተመርቀው ሥራ በማፈላለግ ላይ ለሚገኙ ወጣቶች በሥራ ዝግጁነት /Job Readiness/ ዙሪያ ኅዳር 7/2015 ዓ/ም  ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ሥራ በማፈላለግ ላይ ለሚገኙ የአርባ ምንጭ ከተማ ሥራ አጥ ወጣቶች በሥራ ዝግጁነት/Job Readiness/ ላይ ሥልጠና ተሰጠ

በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ንድፈ ሃሳቦች ተገመገሙ

Details
Tue, 22 November 2022 1:55 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አማካኝነት በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርገው የተዘጋጁ 10 ንድፈ-ሃሳቦች ቀርበው  ኅዳር  9 እና 12/2015 ዓ/ም ግምገማ ተካሂዶባቸዋል፡፡ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ንድፈ ሃሳቦች ተገመገሙ

በ“RUNRES/ረንረስ” ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የ2ኛ ምዕራፍ ዕቅድና የትግበራ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሄደ

Details
Mon, 21 November 2022 2:03 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስዊዘርላንድ ሀገር ከሚገኘው ኢት-ዙሪች/ETH-Zurich/ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ገጠርንና ከተማን በንጥረ ነገር ዕሴት ሠንሰለት በሚያስተሳስር “RUNRES/ረንረስ” በተሰኘ ፕሮጀክት በአርባ ምንጭ ከተማና ዙሪያዋ ባሉት የገጠር ቀበሌያት ላይ የተለያዩ ተግባራትን ሲሠራ ቆይቶ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ በመጠናቀቁ የሥራዎቹን አፈጻጸም እና የፕሮጀክቱን 2ኛ ምዕራፍ ዕቅድና ትግበራ አቅጣጫዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ኅዳር 03/2015 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በ“RUNRES/ረንረስ” ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የ2ኛ ምዕራፍ ዕቅድና የትግበራ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሄደ

  1. ትምህርት ሚኒስቴር ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምስጋናና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ሰጠ
  2. ቀጠናዊ የእንዱስትሪ ትስስር ፎረም ጉባዔ በአርባ ምንጭ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ተካሄደ
  3. የ2014 ዓ/ም በሕክምናና ጤና ሳይንስ ምሩቃን በብቃት መመዘኛ ፈተና አበረታች ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ
  4. የዕጩ ዶ/ር ሀብታሙ ፀጋዬ የፒ. ኤች. ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Page 207 of 522

  • 202
  • 203
  • 204
  • 205
  • 206
  • 207
  • 208
  • 209
  • 210
  • 211

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap