
- Details
ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ከ “GIZ” ጋር በመተባበር ወጣቶችን በትምህርት ቤት በማሳተፍ በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የመሬት መራቆትና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ጥቅምት 27/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ውይይት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2014 የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅትና በ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ጥቅምት 20/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2014 የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅት ላይ ውይይት አካሄደ

- Details
የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ‹‹Teachers at the Heart of Education Recovery›› በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት 18-19/2014 ዓ/ም የዓለም መምህራን ቀንን ምክንያት በማድረግ ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዓለም መምህራን ቀንን ምክንያት ያደረገ ኮንፈረንስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

- Details
AMU-IUC ፕሮግራም ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ፕሮጀክቱ በሚሰጠው ነፃ የ3ኛ ዲግሪ የትምህርት ዕድል የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር ለሴት መምህራን ከጥቅምት 18-19/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አዘጋጅቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: AMU-IUC ፕሮግራም ለ3ኛ ዲግሪ ነፃ የትምህርት ዕድል የሴት መምህራን ተሳትፎ እንዲጨምር ውይይት አደረገ