• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ለአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች በአደንዛዥ ዕፅና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 01 September 2021 6:34 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አገልገሎት ዳይሬክቶሬት ከሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬትና ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በአደንዛዥ ዕፅና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከከተማው 12 ቀጠናዎች 6 ቀበሌያት ለተወጣጡ ወጣቶች ከነሐሴ 19-20/2013 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ  

Read more: ለአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች በአደንዛዥ ዕፅና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ተሰጠ

የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ዓመታዊ ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Mon, 30 August 2021 6:52 am

የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ሀገር አቀፍ ዓመታዊ የምክክር ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከነሐሴ 18-21/2013 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በጉባዔው በወላይታ ዞን በሙከራ ላይ የሚገኘው የʻʻGeshiyaroʼʼ ፕሮጀክት አሁናዊ የመስክ ምልከታና የፕሮግራሙ የ2013 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ     

Read more: የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ዓመታዊ ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

የሐዘን መግለጫና የቀድሞው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዮሴፍ ብሩ አጭር የሕይወት ታሪክ (ከ1961-2013 ዓ/ም)

Details
Thu, 19 August 2021 11:38 am

ዶ/ር ዮሴፍ ብሩ ገ/ጊዮርጊስ በቀድሞው ጅማ ክ/ሀገር ጅማ ከተማ ሐምሌ 29/1961 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ የ1ኛና 2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጅማ ከተማ ተከታትለዋል፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫና የቀድሞው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዮሴፍ ብሩ አጭር የሕይወት ታሪክ (ከ1961-2013 ዓ/ም)

ADVERTISEMENT FOR AN APPOINTMENT OF EDITORIAL BOARD(2nd time)

Details
Thu, 19 August 2021 11:38 am

As ‘part of its mission to disseminate scientific knowledge and appropriate technology to the regional, national and international communities, Arba Minch University has been established four home-based’jourhals and “Ethiopian Journal of Business and Social Sciences” is one of them.' So far, the assigned editorial members have been working hard on the activities of the journal publication, However, the previous editorial board members have completed their terms of offices such that the university publication documentation and dissemination directorate office want to assign ihe new, ‘editorial board members including Editor-in-chief, Co-editor-in-chief, Editorial manager and Language editor to administer the publications of the journal. Therefore, the university announces for editorial board membership for competition to assign a competent and committed Ethiopian Academic Staffs. Female candidates are encouraged to apply!

Read more: ADVERTISEMENT FOR AN APPOINTMENT OF EDITORIAL BOARD(2nd time)

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የ 1 ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ

Details
Tue, 17 August 2021 2:07 pm

የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ ተመራማሪዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማድረግ ነሐሴ 8/2013 ዓ/ም በዋናው ግቢ ባካሄዱት ውይይት የ 1 ወር ደመወዛቸው በበጀት ዓመቱ ተቆራጭ ተደርጎ ድጋፍ እንዲደረግ ወስነዋል፡፡ ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪ ፈቃደኛ ተሳታፊዎች የደም ልገሳ አከናውነዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ 

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የ 1 ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ

  1. የእናት ጡት ማጥባት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ለ3 መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ
  3. ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ የተፈጥሮ ሀብትና ደን ልማት ባለሙያዎች በ‹‹GIS›› እና ‹‹GPS›› ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  4. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተና /Exit Exam/ ተሰጠ

Page 282 of 522

  • 277
  • 278
  • 279
  • 280
  • 281
  • 282
  • 283
  • 284
  • 285
  • 286

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap