• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ ተከበረ

Details
Fri, 04 June 2021 8:30 am

የዩኒቨርሲቲው ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በዓለም ለ110ኛ በኢትዮጵያ ለ45ኛ ጊዜ የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ‹‹የሴቶችን መብት የሚያከብር ማኅበረሰብ እንገንባ›› በሚል መሪ ቃል መጋቢት 30/2013 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ አክብሯል፡፡

Read more: ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ ተከበረ

ብራይት ፊውቸር አግሪካልቸር ፕሮጀክት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጠ

Details
Fri, 04 June 2021 8:27 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ብራይት ፊውቸር አግሪካልቸር ፕሮጀክት /BFA/ ‹‹የሥራ ፈጠራ ክሂሎትን ማሳደግ›› በሚል ርዕስ ከተለያዩ ክልሎች የግብርና እና ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኮሌጆች ለተወጣጡ መምህራን ከመጋቢት 23/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 8 ቀናት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ዶ/ር ይስሃቅ ከቸሮ እንደተናገሩት ሠልጣኞች በራሳቸው ዘርፍ ሥራ እንዲፈጥሩና ለተማሪዎቻቸውም ማሳየት እንዲችሉ ክሂሎታቸውን ለማሳደግ የተዘጋጀ ሥልጠና ነው፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ብራይት ፊውቸር አግሪካልቸር ፕሮጀክት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሥርዓተ ትምህርት የውስጥ ግምገማ አካሄደ

Details
Fri, 04 June 2021 8:24 am

የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በውሃ አቅርቦትና ሳኒተሪ ምኅንድስና የ3ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም ለማስጀመር ሚያዝያ 2/2013 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡

የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር ዓለማየሁ ጩፋሞ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው የምርምር ዩኒቨርሲቲ ተብሎ እንደመለየቱ በ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በትኩረት እየሠራ ይገኛል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት 5 ዓመታት 5,000 የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ለማስመረቅ ያቀደ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን መክፈቱ ለዚህ ሀገራዊ ዕቅድ መሳካት የበኩሉን አስተዋፅኦ የሚያበረክትበት ዕድል የሚፈጥር ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዩኒቨርሲቲው ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሥርዓተ ትምህርት የውስጥ ግምገማ አካሄደ

Arba Minch University signs five-year-long general MoU with GSE

Details
Fri, 04 June 2021 8:21 am

Arba Minch University has signed a general Memorandum of Understanding with Geological Survey of Ethiopia (GSE) to collaborate in the field of research, academia, mining, exploration, capacity building, and exchange of expertise in identified areas for the span of 5-year in Gamo and Gofa Region. AMU President, Dr Damtew Darza, GSE Director General, Mrs Enatfenta Melaku, and Deputy Director General, Dr Dejene Hailemariam, inked the agreement in the presence of officials from both parties at President’s Office on 5th April, 2021. Click here to see the pictures

Read more: Arba Minch University signs five-year-long general MoU with GSE

Research: South’s irrigated lowland areas apt for wheat crop

Details
Fri, 04 June 2021 8:20 am

Wheat (Triticum aestivum L.) is the most important cereal crop and second most important staple food after rice grown in 89 countries of temperate, sub-tropical and tropical climates. Ethiopia’s average annual yield is said to be 27.3 quintal per hectare while according to Food and Agriculture Organization global productivity is 36.2q/ha; consequently, the demand for bread wheat is increasing that leads to shortage of its production in the country, states the Principal Investigator, Prof. Abdul Qayyum Khan.

Read more: Research: South’s irrigated lowland areas apt for wheat crop

  1. AWTI brings in scientific instruments worth over ETB 50 Million
  2. STEM Centre to be full-fledged to run yearlong program: Dr Teklu
  3. የመጀመሪያው ሀገራዊ የትርጉምና የተርጓሚነት ሙያ ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  4. ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Page 302 of 522

  • 297
  • 298
  • 299
  • 300
  • 301
  • 302
  • 303
  • 304
  • 305
  • 306

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap