• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ‹AMU-IUC› ፕሮግራም 2ኛ ዙር የትብብር ቆይታ ጊዜ አገኘ

Details
Wed, 02 June 2021 1:04 pm

በሥሩ 6 ፕሮጀክቶችን ይዞ ላለፉት 5 ዓመታት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና አካባቢው ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን ሲሠራ የቆየው IUC ፕሮግራም በገለልተኛ አካላት በተደረገ የአፈፃፀም ግምገማ የላቀ ውጤት በማስመዝገቡ የ2ኛ ዙር የ5 ዓመት ዕድል ማግኘቱ ተገልጿል፡፡

የፕሮግራሙ ኃላፊ ዶ/ር ፋሲል እሸቱ እንደገለጹት IUC ፕሮግራም በሁለት ዙር የተከፈለ የ10 ዓመት ቆይታ ያለው ሲሆን 2ኛው ዙር ዕድል የሚወሰነው በመጀመሪያው ዙር በሚመዘገበው ውጤት ነው፡፡ በዚህም መሠረት ላለፉት ዓመታት የተማሪዎችን ውጤታማነት፣ የፋይናንስና የአፈፃፀም ሪፖርቶችንና ሌሎችም ሥራዎችን በለጋሽ አካሉ ተመርጦ የመጣው ገለልተኛ ገምጋሚ ቡድን በአካል በመገኘት ባደረገው የአፈፃፀም ግምገማ ፕሮግራሙ የላቀ ውጤት ማስመዝገብ በመቻሉ 2ኛ ዙር ዕድል ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ‹AMU-IUC› ፕሮግራም 2ኛ ዙር የትብብር ቆይታ ጊዜ አገኘ

የምርምር አጻጻፍ ሳይንሳዊ ስነ-ዘዴ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 02 June 2021 1:02 pm

የዩኒቨርሲቲው የምርምር ዳይሬክቶሬት ከቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ለተወጣጡ መምህራንና ተመራማሪዎች በምርምር አጻጻፍ ሳይንሳዊ ስነ-ዘዴ ዙሪያ ከየካቲት 9-11/2013 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ የምርምር ንድፈ ሃሳብ አሰባሰብና አጻጻፍ፣ የምርምር ግኝቶች አዘገጃጀትና አጻጻፍ እንዲሁም በታወቁ ጆርናሎች ላይ የሚወጡ ምርምሮች አጻጻፍ ስነ-ዘዴ የሥልጠናው ትኩረቶች ናቸው፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የምርምር አጻጻፍ ሳይንሳዊ ስነ-ዘዴ ሥልጠና ተሰጠ

የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ለውጥ ፍኖተ-ካርታ ላይ ያተኮረ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 02 June 2021 1:00 pm

ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው የአገልግሎት ዘርፍን በተቋማት ውስጥ ለማጠናከር የሚረዳ የአሠልጣኞች ሥልጠና በሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር እና በተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ጥር 27/2013 ዓ.ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ተሰጥቷል፡፡

ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው የአገልግሎት ዘርፍ ግንባታ፣ የሰው ሀብት ልማትና ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት፣ የመንግሥት አገልግሎት እሴት ግንባታ እንዲሁም ሥነ-ምግባርና ጥራት ያለው የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓት ሥልጠናው በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ነጥቦች ናቸው፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ለውጥ ፍኖተ-ካርታ ላይ ያተኮረ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

ማስታወቂያ

Details
Wed, 02 June 2021 12:59 pm

ለ2012 ዓ/ም 1ኛ ዓመት ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ

የሁሉም ካምፓሶች የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች ሪፖርት የማድረጊያ ጊዜ ከየካቲት 16-18/2013 ዓ/ም ቀደም ብሎ በማስታወቂያ የተገለጸ ሲሆን ትምህርት የካቲት 22/2013 ዓ/ም የሚጀመር መሆኑን እያሳወቅን ሁሉም የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ዓመት የነበራችሁ ተማሪዎች ከሁሉም ካምፓሶች በሕክምናና ፋርማሲ ትምህርት ዘርፍ የተመደባችሁ ሪፖርት የምትታደርጉት በነጭ ሳር ካምፓስ፣ በእንጂነሪንግ የተመደባችሁ በዋናው ካምፓስ፣ ቀደም ሲል በዋናው ካምፓስ ሆናችሁ በእንጂነሪንግ ያልተመደባችሁ በሙሉ በዓባያ ካምፓስ፣ ከሳውላና ጫሞ ካምፓሶች በሕግ የተመደባችሁ በጫሞ ካምፓስ ሆኖ ሌሎቻችሁ በነበራችሁበት ካምፓስ ሪፓርት የምታደርጉ መሆኑን እንገልጻለን።

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት

AMU geologists find quartz, feldspar, mica in Konso

Details
Wed, 02 June 2021 12:56 pm

Having prospected Bonke and Gerese woredas, College of Natural Sciences’ Department of Geology has again explored Konso woreda’s Kolme cluster situated in Segan Area People’s Zone for South Nations Nationalities and People’s Region Mines and Energy Bureau wherein its team found that study area’s high-grade metamorphic rocks hold minerals such as quartz, feldspar, mica and also low concentration of gold, informed University-Industry Linkage & Technology Transfer Directorate’s Director, Dr Tolera Seda. Click here to see the photos

Read more: AMU geologists find quartz, feldspar, mica in Konso

  1. Arba Minch University signs 2nd phase of NORAD project
  2. CAll for Papers
  3. Call for Papers
  4. በነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክና በጫሞ ተፋሰስ ዙሪያ የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመቀነስ የሚያስችል ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተካሄደ

Page 309 of 522

  • 304
  • 305
  • 306
  • 307
  • 308
  • 309
  • 310
  • 311
  • 312
  • 313

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap