• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

I believe in collective responsibility to achieve goal: Dr Alemayehu

Details
Thu, 27 May 2021 2:39 pm

The newly appointed Academic Affairs Vice President, Dr Alemayehu Chufamo, believes in delineating precise strategic plan in measurable terms that should enable all users to achieve intended targets in a stipulated timeframe and carrying everyone along by building common understanding is his hallmark!

Read more: I believe in collective responsibility to achieve goal: Dr Alemayehu

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የማዕድን አለኝታ ጥናት ማካሄዱ ተገለጸ

Details
Thu, 27 May 2021 2:34 pm

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክልላዊ መንግሥት ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ የጌጣጌጥ ማዕድናት ምርትና ግብይት ዘርፍ ለባለድርሻ አካላት ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫና የምክክር መደረክ ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የማዕድን አለኝታ ጥናት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የማዕድን አለኝታ ጥናት ማካሄዱ ተገለጸ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የʻNORHEDʼ ፕሮጀክት 2ኛ ዙር ተጠቃሚ መሆኑ ተገለጸ

Details
Thu, 27 May 2021 2:30 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ዲንና የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ዶ/ር ፈቃዱ ማሴቦ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ዩኒቨርሲቲ ኖርዌይ ከሚገኘው በርጌን ዩኒቨርሲቲ ጋር እየሠራ የሚገኘው የፕሮጀክት ሥራ በመጀመሪያ ዙር አመርቂ ውጤት በማስመዝገቡ ዩኒቨርሲቲው ለ2ኛ ዙር የʻNorwegian Program for Capacity Development in Higher Education and Research for Development/NORHEDʼ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ሆኗል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የʻNORHEDʼ ፕሮጀክት 2ኛ ዙር ተጠቃሚ መሆኑ ተገለጸ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ7ኛ ጊዜ ያሠለጠናቸውን የሕክምና ዶክተሮች አስመረቀ

Details
Thu, 27 May 2021 2:28 pm

ዩኒቨርሲቲው ለ7ኛ ጊዜ ያሠለጠናቸውን 87 የሕክምና ዶክተሮች ታኅሣሥ 24/2013 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 32ቱ ሴቶች ናቸው፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወደ ሀገራችን ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ሌሎች የሀገሪቱ የጤና ባለሙያዎች ሁሉ የዩኒቨርሲቲያችን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና የዛሬ ተመራቂ ዶክተሮች ወረርሽኙን ለመከላከል ግንዛቤ በማስጨበጥ እንዲሁም ለኅብረተሰቡ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ያለ እረፍት ሲያገለግሉ መቆየታቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህም ሂደት በኮቪድ-19 በሽታ ተይዘው ከዳኑት መካከል መምህራንና ተመራቂ ተማሪዎች ይገኙበታል ብለዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ7ኛ ጊዜ ያሠለጠናቸውን የሕክምና ዶክተሮች አስመረቀ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 87 የሕክምና ዶክተሮችን በመጪው ቅዳሜ ያስመርቃል

Details
Thu, 27 May 2021 2:15 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ7ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 87 የሕክምና ዶክተሮችን በመጪው ቅዳሜ ታኅሣሥ 24/2013 ዓ/ም በድምቀት ያስመርቃል፡፡ ከተማራቂዎቹ መካከል 32ቱ ሴቶች ሲሆኑ 55ቱ ወንዶች ናቸው፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 87 የሕክምና ዶክተሮችን በመጪው ቅዳሜ ያስመርቃል

  1. የአንጎል ግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንትን አስመልክቶ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የጤና ሚኒስቴር ልዑካን ቡድን የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ አፈፃፀምን ጎበኘ
  3. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሕክምና ባለሙያዎች በሙያ ማሻሻያ ዙሪያ ሥልጠና ሰጠ
  4. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝደንትነት ውድድር ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ገለጻ ቀረበ

Page 314 of 522

  • 309
  • 310
  • 311
  • 312
  • 313
  • 314
  • 315
  • 316
  • 317
  • 318

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap