
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የተዘጋጀውና የእንሰት እርሾን ለረዥም ጊዜ በቤተ-ሙከራ ለማስቀመጥና ለአርሶ አደሮች አባዝቶ ለማከፋፈል ያለመው ፕሮጀክት ከዓለም ዓቀፉ የዘረመል ምኅንድስና እና ባዮቴክኖሎጂ ማዕከል የ45 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አግኝቷል፡፡
Read more: የእንሰት እርሾን ለረዥም ጊዜ በቤተ-ሙከራ ለማስቀመጥና ለአርሶ አደሮች አባዝቶ ለማከፋፈል የተቀረፀው ፕሮጀክት የ45 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አገኘ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት ከተማሪዎች ጋር ቀጥታ ግንኙነት ላላቸው የሥነ-ልቦና፣ ጋይዳንስና ካውንስሊግ እና የዜሮ ፕላን ባለሙያዎች፣ የተማሪዎች አገልግሎት ሠራተኞች እንዲሁም የተማሪዎች መኝታ ቤት፣ የምግብ አገልግሎት፣ የሰላም ፎረምና የደኅንነትና ጥበቃ አስተባባሪዎች የአዕምሮ ጤና፣ ሥነ ልቦናና ማኅበራዊ አገልግሎት አሰጣጥንን በተመለከተ ከኅዳር 10-11/2013 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የአዕምሮ ጤና፣ ሥነ-ልቦናና ማኅበራዊ አገልግሎትን በተመለከተ ሥልጠና ሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ኢኖቬቲቭ እንሰት ሪሰርች ፕሮጀክት›› የእንሰት ምርት ሂደትን የሚያግዙ ማሽኖችን በቴክኖሎጂና በፈጠራ በመሥራት የዩኒቨርሲቲው፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አመራራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት ኅዳር 29/2013 ዓ/ም ለማኅበረሰቡ አስተዋውቋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፣ ለሕክምና (Medicine) 4ኛ እና 5ኛ ዓመት እንዲሁም ለሕግ 4ኛ ዓመት ተማሪዎች ከኅዳር 24 - 27/2013 ዓ/ም የምዝገባ ጊዜ እንዲሁም ኅዳር 28/2013 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት ሲሆን በ2012 ዓ/ም ተመራቂ ያልነበሩ ተማሪዎች የመግቢያና የምዝገባ ጊዜም ወደፊት በማስታወቂያ በሚገለፀው መሠረት የሚከናወን መሆኑን ያስታውቃል።
- Details
The university seeks competent, committed and interested Ethiopian academic staff to assign for the EXECUTIVE DIRECTOR POSITION for SGS.
Here is the full details for the Vacancy.
Vacancy Executive Director Position for SGS