• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

‹‹በደቡብ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ በዓባያና ጫሞ ተፋሰስ የመሬት መራቆትን መቀነስ ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም›› በሚል መሪ ቃል ዓውደ ጥናት ተካሄደ

Details
Wed, 16 December 2020 8:59 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ IUC ፕሮጀክት ‹‹በደቡብ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ በዓባያና ጫሞ ተፋሰስ የመሬት መራቆትን መቀነስ ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም›› በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 20/ 2013 ዓ/ም ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ዓውደ ጥናት አካሂዷል፡፡

Read more: ‹‹በደቡብ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ በዓባያና ጫሞ ተፋሰስ የመሬት መራቆትን መቀነስ ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም›› በሚል መሪ ቃል ዓውደ ጥናት ተካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

Details
Wed, 16 December 2020 8:57 am

ዩኒቨርሲቲው በሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን ላይ ሕግ የማስከበር እርምጃ እየወሰደ ለሚገኘው የሀገር መከለከያ ሠራዊት ከተቋሙ የ3 ሚሊየን ብር፣ ከመምህራንና የአስተዳደር ኃላፊዎች ከደመወዛቸው 50 በመቶ እና ከአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁ ከደመወዛቸው 30 በመቶ ድጋፍ እንዲደረግ ወስኗል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ (GIS) ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረ

Details
Wed, 16 December 2020 8:52 am

የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ጋር በመሆን ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ ቀን ‹‹Progressing GIS›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 9/2013 ዓ/ም በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ (GIS) ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አጋርነቱን አረጋገጠ

Details
Wed, 16 December 2020 8:51 am

ማክሰኞ ኅዳር 08/2013 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል በአገር ደረጃ እንዲካሄድ ለቀረበው አገራዊ ጥሪ መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱና በያለበት በመቆም ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን አጋርነት በተግባር አረጋግጧል፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አጋርነቱን አረጋገጠ

በዲታ ወረዳ የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የሸክላ ሠሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመ ፕሮጀክት ተጀመረ

Details
Wed, 16 December 2020 8:49 am

2ኛ ዙር የደምባ ተፋሰስ አፈር መሸርሸር ቅነሳና የሸክላ ሠሪዎችን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ማሻሻል ላይ ያተኮረ የምርምር ፕሮጀክት አጀማመር ውይይት በጋሞ ዞን ዲታ ወረዳ ጥቅምት 21/2013 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡

Read more: በዲታ ወረዳ የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የሸክላ ሠሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመ ፕሮጀክት ተጀመረ

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ኬሚስትሪ ቤተ-ሙከራ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዱ የንጽህና መጠበቂያዎች አመራረት ሂደትን ጎበኙ
  2. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአማካሪ ምክር ቤት ተቋቋመ
  3. ሴቶች የራሳቸዉ ገቢ እንዲኖራቸዉ የሚያስችል የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Page 319 of 522

  • 314
  • 315
  • 316
  • 317
  • 318
  • 319
  • 320
  • 321
  • 322
  • 323

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap