• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጎፋ ዞን ለተወጣጡ 60 ህክምና ባለሙያዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ ሥልጠና ሰጠ

Details
Wed, 20 May 2020 6:06 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ሐኪሞች አማካኝነት በጎፋ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ለተወጣጡ 60 የህክምና ባለሙያዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል፣ ቁጥጥርና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከግንቦት 4-5/2012 ዓ/ም ድረስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየ ሥልጠና በሳውላ ከተማ ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጎፋ ዞን ለተወጣጡ 60 ህክምና ባለሙያዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ ሥልጠና ሰጠ

Coronavirus: AMU creating awareness, distributing aid to needy

Details
Fri, 08 May 2020 4:39 am

While COVID-19 continues to spread the trail of catastrophe all across that has literally halted the wheels of economic activities leaving many without monetary and other resources at this critical time, in such situation, AMU’s Community Service Directorate is assuaging the sufferings of poor, homeless and elders in Gamo Zone by distributing some public protection gears, cereals, other eatables, etc. in its own way.

Read more: Coronavirus: AMU creating awareness, distributing aid to needy

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት የተላለፈ መልዕክት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

Details
Fri, 08 May 2020 4:17 am

ባሉበት

ውድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ፣ ለመላዉ ዓለምም  ሆነ ለሀገራችን ሰው ልጅ ሁሉ በሕይወት ለመኖር እጅግ ከፍተኛ ስጋት ያመጣዉ የኮቭድ-19 መከሰት ምክንያት ለሕዝብና ለሀገር ደህንነት ታስቦ በትኩረት እየተሠራ ካለዉ አንጻር በሀገራችን የሁሉም ትምህርት ደረጃ ተማሪዎች  ወላጅ ወይም ቤተሰብ ዘንድ እንዲቆዩ በተደረገዉ ሂደት ከመጋቢት 19 እስከ 21/2012 ባሉት ቀናት ከዩኒቨርሲቲዉ  ግቢ ወጥታችሁ ወደየቤተሰቦቻችሁ ዘንድ ከሄዳችሁበት ቀን ጀምሮ እንደምን አላችሁ?  ውድ ተማሪዎች የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ  6ቱም ግቢዎች የሚሞቁትና የሚያምሩት እናንተ ስትኖሩበትና በግቢያችሁ ወዲያ ወዲህ (ከዶርም ወደ ክፍል፣ ከክፍል፣ ወደ ላይብራሪና ማጥኛ ቦታዎች፣ ወደ ሻይ/ቡና ወይም መዝናኛ ቦታዎች፣ ወደ አቢያተክርስቲያናትና መስጂዶች ከዚያም ወደ ግቢ፣ ወደ ከተማና ከዚያም ወደ ግቢያችሁ) ሽርጉድ እያላችሁ ስትመላለሱ ብቻ ነዉ፡፡ በክረምት ዕረፍት ለሁለት ወራት ወደ ቤተሰብ ስትሄዱ የክረምት ተማሪዎች ይተኩ ነበር፡፡ አሁን ግን  ማንም ተማሪ የለም፡፡ የትምህርት ቤት/ተቋም ትልቁ የውበት ምንጭና ሕይወት ተማሪ ነዉ፡፡

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት የተላለፈ መልዕክት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

Special Research Council to conduct COVID-19 related research

Details
Sun, 26 April 2020 8:14 am

In order to complement the ongoing global efforts to study and understand the catastrophic implications of COVID-19, Arba Minch University acting on the directive of Ministry of Science and Higher Education has constituted a Research Council that will soon launch specific research projects to study broader aspects that were left totally upended in the wake of Corona virus outbreak in recent times.

Read more: Special Research Council to conduct COVID-19 related research

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአርባ ምንጭ ከተማ ቡቡ ሜዳ ለተቋቋመው ለይቶ ማቆያ ማዕከል የቁሳቀስ ድጋፍ አደረገ

Details
Fri, 10 April 2020 7:36 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና በሽታን ስጋት ተከትሎ በአርባ ምንጭ ከተማ ለተቋቋመው ለይቶ ማቆያ ማዕከል የአልጋ፣ የፍራሽና የአንሶላ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በተለምዶ ኩልፎ ካምፓስ ተብሎ በሚታወቀው የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የሚገኙ የተማሪ ማደሪያዎችንም ለለይቶ ማቆያ ለማዋል የቅድመ-ዝግጅት ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር የቻለ ከበደ እንዳሉት የኮሮና በሽታን ለመከላከልና አስከፊ ጉዳት እንዳያደርስ በሚደረገው ጥረት ዩኒቨርሲቲው የበኩሉን ሚና እንደሚወጣና እየተወጣም መሆኑን ገልፀው ለለይቶ ማቆያው የተደረገው ድጋፍም የዚሁ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአርባ ምንጭ ከተማ ቡቡ ሜዳ ለተቋቋመው ለይቶ ማቆያ ማዕከል የቁሳቀስ ድጋፍ አደረገ

  1. AMU, Gamo Zone form Corona Task Force to contain transmission
  2. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተቋቋመው ግብረ-ኃይል ማኅበረሰብ የማንቃት ቅስቀሳ እያካሄደ ነው
  3. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ እና የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በማዘጋጀት እያሰራጩ ነው
  4. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅ እየሠራ ይገኛል

Page 335 of 522

  • 330
  • 331
  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337
  • 338
  • 339

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap